Criminalizing and Prosecuting Illicit Enrichment in Corruption Cases

Corruption is becoming a major threat to the world. All countries of the globe are running the risks associated with it. Corrupt practices such as bribery and other abuses of public functions for private gain have been criminalised in almost all legal systems. The criminalisation of acts of corruption constitutes one of the major dimensions of the international anti-corruption instruments.

  15282 Hits

ዓባይ ከቅኝ ገዥዎችና ከዓለም አቀፍ ሕግ አንፃር

ሳፔቶ ሩባቲኖ የተባለ ኩባንያን በማቋቋም ወዲያው የባህር ንግዱን ማጧጧፍ ጀመረ፡፡ ከአሥራ ሁለት ዓመታት በኋላ የኢጣሊያ መንግሥት የጂቡቲን ጠረፋማ አካባቢ እንዲሁ በገንዘብ በመግዛት ከራስ ዱሜራ እስከ ራስ አሊ ከተቆጣጠረችው ፈረንሣይ ጋር ለመሻማት ኩባንያውን ከነካፒታሉ በመግዛት የአሰብን ጠረፋማ አካባቢዎች ተቆጣጠረ፡፡

  13929 Hits

ለግብር ከፋይነት የሂሳብ መዝገብ ስለመያዝ እና ገቢን ስለማስታወቅ

የሂሳብ መዝገብ መያዝ ለመልካም የንግድ አሠራር ሥርዓት በጣም ጠቃሚና ከማንኛውም ግብር ከፋይ የሚጠበቅ፤ የንግድ አሠራር ሥርዓቱም የሚጠይቀው በመሆኑ በንግድ ሥራ ውስጥ ያለ አብይ ተግባር ሲሆን ለግብር አሰባሰብና አስተዳደር አመቺ እንዲሆን ከደረጃ ‘ሐ’ ግብር ከፋዮች ማለትም የቁርጥ ግብር ከሚከፍሉት በስተቀር ማንኛውም በንግድ ሥራ ላይ የተሠማራ ወይም የሚከራዩ ህንፃዎች ባለቤት የሆነ ሰው የሂሳብ መዝገቦችንና ሰነዶችን የመያዝ ግዴታ እንዳለበት በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 286/1994 አንቀጽ 48 ላይ በግልጽ ተደንግጓል።

  27126 Hits

አላግባብ/በስህተት የተከፈለን የጡረታ አበል ለማስመለስ የሚቀርብ ክስን የሚያስቀረዉ የይርጋ ዘመን ምን ያህል ነዉ?

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በሰበር ችሎት ዉሳኔዎች ቅጽ 14 መግቢያ እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፤ “ለተመሣሣይ ጉዳዮች በጣም የተራራቁ ዉሣኔዎችን በመስጠት ይታይ የነበረዉን ችግር በመቅረፍና የዉሣኔዎችን ተገማችነት በማረጋገጥ ረገድ የሰበር ዉሣኔዎች አስገዳጅ መሆን ከፍተኛ ዉጤት አስገኝቷል ማለት ይቻላል፡፡ አልፎ አልፎ በዉሣኔዎች ጥራትና ስርጭት ሊታዩ የሚችሉ ችግሮች ሥርዓቱ እየተጠናከረ ሲሄድ የሚፈቱ ሲሆን አነዚህን ችግሮች ለማቃለል እኛም ጥረት በማድረግ ላይ እንገኛለን፡፡ ጥረታችን ሊሳካ የሚችለዉ በዉሣኔዎቹ ላይ በሕግ ምሁራንና ባለሙያዎች ገንቢ የሆኑ ትችቶችና አስተያየቶች ሲቀርቡ ነዉ”፡፡ እኔም ይህን ግብዣ በመቀበል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት ሕዳር 21 ቀን 2005 ዓ.ም. በሰጠዉ ዉሳኔ ላይ ትችቴን ከዚህ በመቀጠል አቀርባለሁ፡፡ ዉሳኔዉ የተሰጠዉ በማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ እና ታዬ አበራ መካከል ባለዉ ክርክር በሰበር መዝገብ ቁጥር 72341 ነዉ፡፡ በዚህ መዝገብ ከተነሱት ዋነኛ ጉዳዮች ዉስጥ፤ አላግባብ የተከፈለ ጡረታን ለማስመለስ የሚቀርብ ክስ በይርጋ ይታገዳል ወይ፤ ከታገደስ የይርጋ ዘመኑ ምን ያህል ነዉ የሚሉት ይገኙበታል፡፡

  12830 Hits

ያለዉክልና የሌላን ሰዉ እዳ መክፈል ይርጋን ያቋርጣል?

ይህ አጭር ጽሁፍ በቅርብ ጊዜ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር መዝገብ ቁጥር 76248 ላይ፤ በኦሮሚያ ጠቅላይና በአዳማ ልዮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተሰርቷል ማለት አይቻልም በሚል፤ በሶስት ዳኞች ጥቅምት 6 2005 የተዘጋን ጉዳይ መሰረት አደርጎ የቀረበ ነዉ፡፡ የምንዳስሰዉ ጥያቄ በጽሁፉ ርእስ ላይ የተመለከተዉን ነዉ፤ ያለዉክልና የሌላን ሰዉ እዳ መክፈል ይርጋን ያቋርጣል? ለጽሁፉ አላማ የተከራካሪ ወገኖችን ስም መጥቀስ አስፈላጊ ስላልሆነ አበዳሪ፤ ከሳሽ፤ ተበዳሪ፤ እና የተበዳሪ ልጅ የሚሉትን እንጠቀማለን፡፡ በአጭሩ ፍርድ ቤቶቹ የወሰኑት ባለእዳዉ ሳይሆን ሌላ ሰዉ (የጽሁፍ ዉክልና ሳይሰጠዉ በፊት) በባለእዳዉ ስም ያደረገዉ የእዳ አከፋፈል እንዳልተደረገ ስለሚቆጠር ይርጋን አያቋርጥም በማለት ወስነዋል፡፡

  13472 Hits

On the power of the federal government to develop and enforce criminal laws: Part 2

In the previous post, I argued that legal form cannot and should not be used to allocate governmental powers and responsibilities between the federal government on the one hand and constituent units of the federation, i.e., regional states, on the other. On such basis I argued that criminal law as a form of law cannot be said to belong to the federal or regional level of government. Hence, I have cautioned against the literal and independent reading of article 55(5) of the constitution which says that the House of Peoples’ Representatives shall enact a criminal code and regional states shall enact criminal law on matters not covered by the federal criminal legislation.

  19531 Hits

Can You Sue Coca Cola for Using Your Name?

Back Ground of the Law

In these days, it is in our usual venture to see many Ethiopian names on the bottles of Coca Cola thanks to the fanciful marketing strategy of Coca Cola Company. Coca Cola used this strategy to promote its product or I can say to instigate its customers, hence each name affixed on each bottle is believed to have a power to call an individual, whose name is affixed thereon, to the market. As it is described in some Medias, the company has used around 200 names, which are familiar to Ethiopia, to adopt this marketing campaign.

  12337 Hits

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ያስፋፋው የማንነት ስርቆት (identity theft)

መቸም አሁን ለእናንተ ላወጋችሁ ያሰብኩትን ነገር በድሮ በዚያ በጥንት ጊዚያት ለነበሩ ሰዎች ብተርክላቸው ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም ይሉኝ እንደነበረ አምናለሁ፡፡ ይህንን ጽሁፍ በተለያየ መልኩ አግኝታችሁ ወይም ያነበቡት አጋርተዋችሁ ስለዚህ ጉዳይ በደንብ የምታውቁ መኖራችሁ እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ አንዶቻችሁ ግን ወቼ ጉድ! አሁን የሰዎችን ማንነት መሰረቅም ተጀምርዋል ነው የምትለን;! የምትሉ አትጠፉም ብየ እገምታለሁ፡፡ ለዚህም ምላሼ አዎ! የሰውን ማንነት መሰረቅ ተጀምርዋልና ማንነታችሁ እንዳይሰረቅ ጠንቀቅ በሉ ነው የምላችሁ፡፡ እንዴት ሆኖ ይሰረቃል በልስቲ አውጋን የሚል ከሆነ ቀጣዩ ጥያቄያችሁ በደስታ ይሄው እላለሁ፡፡

  12582 Hits

የሳይበር ክልልና ሀገሮች ለአላዊነታቸውን ለማስከበር የሚከተልዋቸው መርህዎች

ሰላም እንዴት ናችሁ፡፡ በባለፈው ጽሁፌ የሳይበር ክልልና የሀገሮች የለአላዊነት ስልጣን እስከ ምን ድረስ? በሚል ርእስ አንድ ጽሁፍ አስፍሬ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ለዛሬ ደግሞ የሳይበር ክልል ለመቆጣጠር ሀገሮች በመከተል ላይ ያሉት መርህዎች ምን ይመስላል? የሚለውን ለማየት እሞክራለሁ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሀለፎም ሃይሉ ለሰጡኝ ምላሽ አመሰግናለሁ፡፡

  11456 Hits
Tags:

Prosecution for Several Counts Resulting from a Single Criminal Act

It is an inevitable fact today that one criminal act can inflict upon several victims harm of a certain nature. In doing so, the criminal act flowing from the same criminal intention or negligence and violating the same criminal provision may cause the same harm against the rights or interests of more than one person. In such instances the law dictates the liability to be equalled with the numbers of victims though the practice shows divergence among courts and prosecutors.

  19599 Hits
Tags: