ያለዉክልና የሌላን ሰዉ እዳ መክፈል ይርጋን ያቋርጣል?

ይህ አጭር ጽሁፍ በቅርብ ጊዜ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር መዝገብ ቁጥር 76248 ላይ፤ በኦሮሚያ ጠቅላይና በአዳማ ልዮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተሰርቷል ማለት አይቻልም በሚል፤ በሶስት ዳኞች ጥቅምት 6 2005 የተዘጋን ጉዳይ መሰረት አደርጎ የቀረበ ነዉ፡፡ የምንዳስሰዉ ጥያቄ በጽሁፉ ርእስ ላይ የተመለከተዉን ነዉ፤ ያለዉክልና የሌላን ሰዉ እዳ መክፈል ይርጋን ያቋርጣል? ለጽሁፉ አላማ የተከራካሪ ወገኖችን ስም መጥቀስ አስፈላጊ ስላልሆነ አበዳሪ፤ ከሳሽ፤ ተበዳሪ፤ እና የተበዳሪ ልጅ የሚሉትን እንጠቀማለን፡፡ በአጭሩ ፍርድ ቤቶቹ የወሰኑት ባለእዳዉ ሳይሆን ሌላ ሰዉ (የጽሁፍ ዉክልና ሳይሰጠዉ በፊት) በባለእዳዉ ስም ያደረገዉ የእዳ አከፋፈል እንዳልተደረገ ስለሚቆጠር ይርጋን አያቋርጥም በማለት ወስነዋል፡፡

  13143 Hits

Chinese in Ethiopia: Localization

Are Chinese aid, trade and investment considering regional and local political, economical and social situations? Or they are simply doing business in all areas in a similar fashion without considering varying local differences? Are they easily adaptive to existing environments? How about their life with he community they live? How about their aid to Africa – Ethiopia? Any conditions attached to their loans and aid?

  9522 Hits

Corruption for growth and development

Yes it is conventional wisdom of corruption that the latter may be reduced with the expansion of rule based and more market oriented institutions. It is also widely accepted that the role of corruption, in part, has been contributive to economic growth in East Asia. Are these compatible? By way of explaining the role of corruption for distinctive economic accomplishment for a short period in East Asia; I will develop the essay showing that it is due to other factors/reasons and not because the East Asian states lacked the aforementioned institutions and rules to tackle corruption that it was widespread but, fortunately and unexpectedly (unintentionally – D. Kang, said it!), was to their economic growth.

  8705 Hits
Tags:

Do institutions really matter?

This essay attempts to address the undue focus on the lessened role of institutions on security issues while ignoring their (institutions) achievements in many other issue-areas to let them be conceived as weak instruments of international relations.Thomson and Snidal (1999), in their article International Organization have cited a lot of authorities witnessing that the application of institution has been expanded to a wide variety of issue-areas, including international security, trade, finance, telecommunications, and the environment. International legal scholars have also increasingly used institutions to understand better issues such as international trade laws, arms control agreements, and the law of treaties.

  9430 Hits

Legal Empowerment of the Poor

Beginning in the early 1990s, Africa in general and the Greater Horn in particular, have been experiencing a major ground swell of social, economic, cultural and political changes. While the movement towards fundamental political change is remarkable, certain formidable challenges will make the transition to a stable, democratic and pluralist system of governance very difficult. The cultural, historical, political and socioeconomic conditions of this troubled region are not simply too conducive to the emergence of strong democratic polity. This is indeed the context within which the poor's legal empowerment must be recognized. It is difficult to anticipate and legally protect rights when from Darfur to Northern Uganda, from the Red Sea to the banks of the Zaire; genocidal marauders go left unchecked by the international community.

  7711 Hits

የሰበር ሰበር ስልጣን በኢትዮጵያ የህግ ስርዓት ውስጥ ያለው እንድምታ፡- ህገ- መንግስታዊ መሰረትና በዝርዝር ህግ ውስጥ የሚካተትበት አግባብ

የኢትዮጵያ የህግ ስርዓት በተለያዩ የመንግስት የአስተዳደር ስርዓት ውስጥ በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ልዩነቶች ሲታዩበት የነበረ ቢሆንም አደረጃጀቱም የዚያኑ ያክል ተለዋዋጭነት የነበረው መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ በተለይም ከያዝነው ርዕስ ጋር በተያያዘ የፍርድ ቤቶች አደረጃጀትና በጉዳዮች ላይ የመጨረሻ ውሰኔ የመስጠት ሂደት በተለያዩ ስርዓቶች የተለያየ ሂደት ሲኖረው ተስተውሏል፡፡ ከ1980ዎቹ አጋማሽ በፊት የነበሩት ስርዓቶች የአህዳዊ ስርዓትን የሚከተሉ ከመሆናቸው አንፃር የፍርድ ቤቶች አደረጃጀት በዚሁ አይነት አተያይ የተቀረፀ ነበር፡፡

  17064 Hits

ወጣቱ ፎቶ አንሺ፣ ጃንሆይ እና ማርክስ

 መምህሩ ወጣቱን ተማሪ ጠየቀው፤ “በየዓመቱ ይህን ፎቶ ታሳየኛለህ፣ ሁሌም አስተያየቴ አንድ ነው፣ አይረባም። ይህን ያህል ፎቶውን ለምን ወደድከው?”

ወጣቱ መለሰ፤ “ምክንያቱማ፤ ይህን የተፈጥሮ ገጽታ ለመፎተት በጣም ትልቅ ተራራ በእንፉቅቅ መውጣት ስለነበረብኝ ነው”።

 የመታደል ውጤት/ተጽእኖ

  14880 Hits

ፍርድ ቤቶች የዘነጓቸው አንገብጋቢ የተገልጋይ መብቶች

ፍርድ ቤቶች ሐምሌ 30 ሥራቸውን ካጠናቀቁ አንድ ሳምንት ሆናቸው፡፡ በየዓመቱ በክረምቱ አጋማሽ ተዘግቶ በመስከረም መጨረሻ የሚከፈተው ፍርድ ቤት ክረምት ጭር ይላል፡፡ የተወሰኑ የወንጀል ችሎቶችና ተረኛ ችሎቶች ካልሆኑ በቀር ፍርድ ቤቱ ከመደበኛው ሥራ ይቀዘቅዛል፡፡ አዲስ ፋይል መክፈት፣ አስቸኳይ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ (ለምሳሌ እግድ) መስጠት፣ ከበድ ያሉ የወንጀል ጉዳዮች ከመመልከት ውጭ መደበኛ ቀጠሮ አይስተናገድም፡፡ በዚህ በክረምት ወቅት ችሎቶቹ አይሠሩም ማለት እንጂ አስተዳዳሪዎቹ፣ ስለ ፍርድ ቤቶቹ የተሻለ አሠራር፣ የዳኞች አቅም የማጎልበት ሥራ፣ ስለ ሥራቸውና አገልግሎት አሰጣጣቸው የሚቀርቡ ቅሬታዎችን የማስተካከል ሥራ ላይ ይጠመዳሉ ተብሎ ይታሰባል፡፡ ፍርድ ቤቱ ልማዳዊ የፍርድ ቤት አሠራሮችን በማስቀረት፣ የዳኞችን ሥነ ምግባር በመቆጣጠር እንዲሁም ለተገልጋዮች ምቹ የሚሆንበትን ሥራ የሚያስብበት ወቅት በመሆኑ፣ በዚህ ጽሑፍ በፍርድ ቤቶች የተዘነጉ ግን ተገልጋዮችን እየጎዱ ባለ ልማዶችና አሠራሮች ላይ የተወሰነ ምልከታ ለማድረግ እንሞክር፡፡

  15441 Hits
Tags:

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ያስፋፋው የማንነት ስርቆት (identity theft)

መቸም አሁን ለእናንተ ላወጋችሁ ያሰብኩትን ነገር በድሮ በዚያ በጥንት ጊዚያት ለነበሩ ሰዎች ብተርክላቸው ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም ይሉኝ እንደነበረ አምናለሁ፡፡ ይህንን ጽሁፍ በተለያየ መልኩ አግኝታችሁ ወይም ያነበቡት አጋርተዋችሁ ስለዚህ ጉዳይ በደንብ የምታውቁ መኖራችሁ እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ አንዶቻችሁ ግን ወቼ ጉድ! አሁን የሰዎችን ማንነት መሰረቅም ተጀምርዋል ነው የምትለን;! የምትሉ አትጠፉም ብየ እገምታለሁ፡፡ ለዚህም ምላሼ አዎ! የሰውን ማንነት መሰረቅ ተጀምርዋልና ማንነታችሁ እንዳይሰረቅ ጠንቀቅ በሉ ነው የምላችሁ፡፡ እንዴት ሆኖ ይሰረቃል በልስቲ አውጋን የሚል ከሆነ ቀጣዩ ጥያቄያችሁ በደስታ ይሄው እላለሁ፡፡

  12383 Hits

የሳይበር ክልልና ሀገሮች ለአላዊነታቸውን ለማስከበር የሚከተልዋቸው መርህዎች

ሰላም እንዴት ናችሁ፡፡ በባለፈው ጽሁፌ የሳይበር ክልልና የሀገሮች የለአላዊነት ስልጣን እስከ ምን ድረስ? በሚል ርእስ አንድ ጽሁፍ አስፍሬ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ለዛሬ ደግሞ የሳይበር ክልል ለመቆጣጠር ሀገሮች በመከተል ላይ ያሉት መርህዎች ምን ይመስላል? የሚለውን ለማየት እሞክራለሁ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሀለፎም ሃይሉ ለሰጡኝ ምላሽ አመሰግናለሁ፡፡

  11261 Hits
Tags: