Qualities of Effective Leadership and Its impact on Good Governance

Introduction

Without effective leadership and Good Governance at all levels in private, public and civil organizations, it is arguably virtually impossible to achieve and to sustain effective administration, to achieve goals, to sustain quality and deliver first-rate services. The increasing complexities and requirements arising from the constant change in society, coupled with the constant push for higher levels of productivity, require effective and ethical leadership. Good governance and effective-ethical leadership are the essential requirements for an organization to be considered successful in the eyes of all stakeholders in the 21st century.

This short term paper deals with the essential qualities of effective leadership and its relatedness with universally accepted principles of Good Governance. More over it deals with the impacts of effective qualities of leadership on the implementation of principles of Good Governance. This Article is outlined in five sections. The first section is about definition of key words utilized in the paper. The second section deals about selected essential qualities of leadership. The third section deals with principles of Good Governance. The fourth sections deals with qualities of Effective Leadership and Its Impact on implementation of principles of Good Governance. The last and the fifth section deals with conclusion and recommendation.  

 

What is meant by Leadership?

Continue reading
  126125 Hits

በሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የአስተዳደር ጥፋት አቤቱታና የአቤቱታ አያያዝ አመራር

በሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የአስተዳደር ጥፋት የሚመለከት ምርመራ ለማካሔድ ስለአስተዳደር በደል በሚቀርብ አቤቱታ ሊጀመር ይችላል፡፡ ማለትም ተቋሙ በራሱ አነሳሽነት ከሚያደርገው ምርመራ በስተቀር ሁሉም በእንባ ጠባቂ በኩል የሚደረጉ ምርመራዎች ሥረ መሠረቱ ለተቋሙ የሚቀርብ አቤቱታ ነው፡፡

 

ስለአቤቱታ አቅራቢ

 

ለእንባ ጠባቂ ተቋም አቤቱታ የሚቀርበው መብቴ ተጥሶብኛል በሚል ሰው፣ ወይም በሚስት ወይም በባል ወይም በቤተዘመድ ወይም በወኪል ወይም በሦስተኛ ወገን ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ዓረፍተ ነገር ከግል ተበዳይ ውጭ ያሉ አቤቱታ ለማቅረብ የሚችሉ ሰዎች ማንነት የሚሸፈነውና የሚወሰነው በሌሎች አግባብነት ባላቸው ሕጐች ነው፡፡ ባል፣ ሚስትና ቤተዘመድ ተብሎ የተጠቀሰው በቤተሰብ ሕግ በተመለከተው መሠረት የሚወሰን ሲሆን ወኪል በፍትሐብሔር ሕግና በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ውክልና በሚመለከቱ ድንጋጌዎች የሚሸፈን ነው፡፡ በአዋጅ ቁጥር 211/1992 አንቀጽ 22 ሥር አቤቱታ ለማቅረብ ከሚችሉ ሰዎች መካከል የተዘረዘረው “ሦስተኛ ወገን” የሚለው ሀረግ ምን ያመለክታል? ይህ ሦስተኛ ወገን ለአቤቱታ መነሻ በሆነው ነገር ላይ ጥቅም ወይም መብት ያለው ሰው ነው? ወይስ ማንም የፈለገ ሰው ስለአንድ የአስተዳደር በደል ለእንባ ጠባቂ ተቋም አቤቱታ ማቅረብ ይችላል? የሕጉ መንፈስ ምንድ ነው? ለምሳሌ በስኮትላንድ የእንባ ጠባቂ ሕግ መሠረት የኅብረተሰቡ አካል በሆነው ሰው ላይ ደርሷል ስለተባለው የአስተዳደር በደል የኅብረተሰቡ አባል የሆነ ሌላ ሰው ስለበደሉ ለእንባ ጠባቂ ተቋም አቤቱታ ለማቅረብ ይችላል፡፡ ነገር ግን በአዋጁ “ሦስተኛ ወገን” ተብሎ የተመለከተው በአገሪቱ ውስጥ በአድቮኬሲ ሥራ ላይ የተሰማሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ምግባረ ሰናይ ድርጅቶችን ያጠቃልላል?

Continue reading
  14687 Hits