Ethiopia’s Accession to World Trade Organization (WTO): The Need to Reform Ethiopian Patent Law to Facilitate Access to Medicine

As a country dealing with a pending WTO accession procedure, Ethiopia is required/expected to go through different legal reforms to have WTO-compliant domestic laws. Inter alia, the country needs to review its laws to protect intellectual properties as envisaged under the rule of WTO. However, adopting WTO-compliant rules to protect intellectual property, especially patent, exhibits a cross-road of patent protection and access to patented inventions such as pharmaceuticals. It is logical to think that strong patent protection highly challenges an eased public access to the patented invention since the very nature of patent provides a stronger exclusive right to the right holder. To systematically deal with the issue of balancing patent protection to right holders and access to medicine to the public, different countries successfully reformed their laws to facilitate access to medicine while still adhering to WTO’s patent rules. Thus, scrutinizing areas of reforms under Ethiopian patent law, to facilitate access to medicine before joining the WTO, would help the country to adopt WTO-compliant rules that exhaustively address/exploit all exceptions, flexibilities and legal loopholes available to facilitate access to medicine.

  13779 Hits

ሕግ መንግሥቱን በፖለሲ ማዕቀፍ ሥር?

ሰሞኑን በአንድ ካፌ ገብቼ የተደረደሩ ቀን ያለፈባቸው ጋዜጦች ስመለከት የሪፖርተር ጋዜጣ በሚያዚያ 1/2009 የእለተ-እሁድ እትሙ ላይ “ሰበር ሰሚ ችሎት  በክራውን ሆቴል የንግድ ምልክት ላይ የሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ ሕገ መንግሥታዊ ትርጉም ያስፈልገዋል ተባለ” በሚል ርእስ ባወጣው ዘገባ ላይ ዐይኔ አረፈ። ከዚህ በፊት በርካታ ጉዳዮች ወደ ሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባኤ ስለመቅረባቸው አውቃለሁ። በሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ የሕገ መንግሥት ጉዳይ ክርክር ተነስቶበት ወደ ጉባኤው ስለመቅረቡ ሳነብ ግን የመጀመሪያዬ ነው።  ምናልባት እኔ ያላወቅኳዋቸው ተመሳሳይ ጉዳዮች ከዚህ በፊት ቀርበው ይሆናል። ያም ሆነ ይህ ርእሰ ጉዳዩ ቀልቤን ስለሳበው ባለጉዳዮቹ  ስለተከራከሩበት ጉዳይና የችሎቱ ውሰኔ  ለማወቅ ጉጉት አደረብኝ። እናም  ወደ ሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባኤ ስለተወሰደው የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔና ስለክርክሩ ከሥሩ ለማየት ወሰንኩ። ስለሆነም የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ቅጂ ፈልጌ በመመልከት የሚከተለውን  የግል እስተያየቴን ለመጻፍ ውደድኩኝ።

  15181 Hits

የቅጅና ተዛማጅ መብቶች ጥብቃ በኢትዮጵያ የሕግ ማዕቀፍ

የሥነ ጽሑፍ፣ የኪነ ጥበብ፣ ሳይንሳዊ ፈጠራዎች እና ተመሳሳይ የፈጠራ ሥራዎች የአንድ ሀገር ባህላዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ሳይንሳዊና ቴክኖሎጂያዊ ልማትን በማፍጠን ረገድ ትልቅ ሚና የሚጫወቱ መሣሪያዎች ናቸው፡፡ በመሆኑም የዚህ ሥራ ፈጣሪዎች የሚበረታቱበትንና አዳዲስ ፈጠራዎችን የሚያበረክቱበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እጅጉን አስፈላጊ ነው፡፡

  17821 Hits
Tags:

"ድፍረት" ፊልም - የቅጅ መብት ጥበቃ ለታሪካዊ እውነታ ወይስ ለአእምሮ ፈጠራ?

በአእምሯዊ ንብረት ማዕቀፍ ተካተው በህግ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ኢ-ቁሳዊ የንብረት ባለቤትነት መብቶች መካከል የቅጅና ተዛማጅ መብቶች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ የቅጅ መብት ጥበቃ ጽንሰ ሃሳብ ውልደት የኃልዮሽ ተጉዞ በታሪክ ተጠቃሽ ወደ ሆነውና  ከታላቋ ብሪታንያ ተነስቶ ወደ ሌሎች የምዕራብ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ ወደ ተስፋፋው የኢንዲስትሪ አብዮት ይወስደናል፡፡ የዚህ ዘመን ካፈራቸው እውቅ ሳይንቲስቶች መካከል አንዱ በሆነው ጆን ጉተንበርግ የተፈጠረው የህትመት ማሽን ለቅጅ መብት ጥያቄ መጠንሰስ ምክንያት በመሆን የኋላ የኋላም በወቅቱ የብሪታንያ ንግስት በነበሩት ንግስት አን ስም ለተሰየመው የአን ስታቲዩት (Anne Statute) ተብሎ ለሚታወቀው የህግ ማዕቀፍ እ.ኤ.አ በ1710 ዓ.ም መደንገግ ምክንያት ሆኗል፡፡ የህትመት ማሽኑ መፈጠር በወቅቱ በነበሩ ደራስያን የሚጻፉ መጽሃፍት በፍጥነት እየተባዙ ወደ አንባቢዎች እጅ እንዲደርሱ በማድረግ ከአሳታሚዎች ፍቃድ ውጪ የሚታተሙ መጽሃፍት እየበዙ እንዲመጡ አስገድዷል፡፡ ይህም በአሳታሚዎች ላይ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት እያደረሰ በመምጣቱ በወቅቱ በተሰሚነት እና በገንዘብ አቅም ገናና የነበሩት አሳታሚዎች መንግስት ለመብታቸው መከበር ህጋዊ ሽፋን ይሰጣቸው ዘንድ መወትወታቸውን ተከትሎ ነበር የአን ስታቲዩት (Anne Statute) በሀገረ እንግሊዝ ሊታወጅ የቻለው፡፡

  11764 Hits
Tags:

In Response to the comment given by a Fitsum Yifrashewa

ፍጹም ይፍራሸዋ ለሰጠኀኝ አስተያየት እና ለላክልኝ ጽሁፍ አመሰግናለሁ፡፡ በጽሁፋ ላይ ለማንሳት የወደድኩት የንግድ ምልክት በኢትዮጵያ ህጎች ደረጃ ቀለል ባለ ሁኔታ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያህል ነው፡፡ በሌላው ጸሃፊ የተጻፈውንና አንተም የላክልኝን በዚሁ ድረ-ገጽ ላይ ስለ ንግድ ምልክት የተጻፈውን ጽሁፍ ለማየት ሞክሬያለሁ፡፡ ጸሃፊው በንድግ ምልክቶች ላይ የጻፈው ጽሁፍ ጠቃሚና ስለንግድ ምልክቶች ለማወቅ የሚረዳ መሆኑን ለማስገንዘብም እወዳለሁ፡፡ ይህም በጽ/ቤቱ በስራ ባሳለፍኩባቸው ግዝያቶች አጠቃላይ ከሚታዩ ሁኔታዎች ይልቅ በአሰራርና ህጉን በተገቢው መንገድ በኢንተርናሽናል ደረጃና ከህጉ አላማ አንጻር መሬት ላይ ለማውረድ ችግር ወደፈጠሩት ሁኔታዎች ትኩረት ሰጥቸ እንድጽፍ አነሳስቶኛል፡፡ሆኖም ግን በጽሁፉ ላይ መስተካከል ይገባቸዋል የምላቸውን ነገሮች ከዚህ በታች እንደሚከተለው ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡

  10339 Hits

Copyright Protection in Ethiopia Shining Law, Zero Effect

The idea of enacting a copyright law was first developed to encourage creativity and further grew on that sole purpose and protecting companies’ and individuals’ right to ownership.  Such protections of copyright is expressed by giving the author or the owner of copyrightable works the exclusive right of reproduction, sale, rent, transfer, and other communication of the work to the public.

  15767 Hits
Tags:

Software Patents: Justifications and Arguments

As one part of the subject matter of Intellectual Property Law (hereinafter IP), patent is mostly referred as “hard IP” as opposed to “soft IP” which is used to refer copyright, trademark, trade secret and other form of protection. Patent law maintains the lion’s share in the discussion of the subject matter of IP.

  16940 Hits

Exploring the Protection for Tibeb Patterns under Ethiopian Law: Are Tibeb Patterns Works of Applied Art or Traditional Cultural Expressions?

Traditional dresses are highly dignified among Ethiopians. It is very common to beautify traditional dresses with handwoven embroidery designs, locally referred to as Tibeb. Ethiopians wear traditional dresses decorated with handwoven Tibeb patterns also at important occasions such as religious ceremonies, wedding programs, funerals, public festivals and other cultural events.

  5589 Hits

የኃይማኖት ነክ ሥራዎች የቅጂ መብቶች

-    ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸው ስራዎች የቅጂ መብት በአዋጁ እንዴት ይታያል?

-    ያለ ባለቤቱ ፍቃድ ማሳተም አለመከልከሉ የቅጂ መብትን ሌላ ሰው እንዲጠቀም መፍቀድ ማለት ነው፤

-    በመፅሔት፣ በጋዜጣ እና በመፅሐፍ የወጡ ስራዎች የሚኖራቸው የቅጂ መብት ጥበቃ ይለያያል?

-    በአለቃ አያሌው ታምሩ ወራሾችና በአንድ አሳታሚና ማተሚያ ቤት መሀከል እስከ ሰበር የደረሰው የቅጂ መብት ጥሰት ክርክር በምን ተቋጨ?

1. ሃይማኖታዊ ስራዎችና የቅጂ መብት

Continue reading
  14336 Hits