የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሕግ በኢትዮጵያ

 

መግቢያ

በሀገራችን ኢትዮጵያ የተሸከርካሪ አደጋእጅጉን እየበዛ እና ከፍተኛ የሆነ የሞትና የንብረት ጉዳት እያስከተለ ይገኛል፡፡ የበርካቶች ህይወት አጥፍቷል፣ አካል አጉድሏል እንዲሁም ንብረት አውድሟል። ሁልግዜ በየማለዳው በራዲዮ የምንሰማቸው የትራፊክ ዘገባዎችም እጅግ ዘግናኝ እና ሁላችንንም የሚያስደነግጥ፣ የህሊና እረፍት የሚነሳ እና ወቶ የመግባት ዋስትናችንን ጥርጣሬ ውስጥ የሚከት ወደመሆን ደርሶል፡፡ ችግሩ እጅግ አሳሳቢ እና አስከፊ የሚያደርገው ደግሞ ጉዳት አደራሾቹ በአደጋው ተጋላጭ ለሆኑት ግለሰቦች እርዳታ ከመስጠት ወይም እርዳታ እንዲያገኙ እና ህይወታቸው እዲተርፍ ከማድረግ ይልቅ ጉዳቱን አድርሰው የሚሰወሩ መሆናቸው ነው፡፡

በተሸከርካሪ አደጋ ተጎጂዎች አንድም ጉዳት አድራሹ ባለመታወቁ በሌላ በኩል ደግሞ ጉዳቱን አድራሹ ቢታወቅም ጉዳቱን ያደረሰው ተሽከርካሪ የመድን ሽፋን የሌለው በመሆኑ ተጎጂዎቹን ለባሰ ስቃይ እና እንግልት የሚዳርጋቸው ጉዳይ ነው፡፡

ከእንዲህ ያለን ችግር ለማቃለል የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሽፋን አስገዳጅ በሆነ መልኩ በሕግ ተደንግጎ መኖር እጂጉን ወሳኝ ጉዳይ ነው፡፡  በመሆኑም በሀገራችን ለዚህ ችግር መፍትሔ ሊሆን የሚችል ሕግ ወጥቶ በሥራ ላይ ውሎ ይገኛል፡፡ የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ  ወገን መድን አዋጅ ቁጥር 799/2002 በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ የሚገኝ ሕግ ነው፡፡ የሕጉን ይዘት ከዚህ ቀጥሎ ባለው ጽሑፍ በዝርዘር እንመለከተዋለን፡፡

Continue reading
  21610 Hits

Case Summary and Issue for Reflections - Formality requirement in Insurance Contract

 

{tip title="The Case" content="In this case the applicant was the Ethiopia insurance company and respondant was Benshangul Gumuz Burea. Panel judges of federal supreme cassation court were Ato Abdulkadir Mohammed, w/ro Hirut Melese, Ato. Tafesse Yirega, Ato. Medhineh Kiros and Ato. Sultan Abate."}The Case{/tip}

The case involves the failure to comply with the formality requirements more specifically the failure of witnesses and parties to the contract to put signature on insurance policy as ground for non-existence of contract of insurance.  Asosa Zonal court upheld that there is no contract of insurance because signature is missed. The Higher Court confirms the decision of the Zonal court. Then Ethiopia Insurance Company appeal against this judgment by alleging that there is fundamental and basic error of law.

Material facts

  1. The respondent expresses its desire to insure its ten vehicles by written letter contain the signature of manager and seal of the authority.
  2. After receiving a written letter from the authority, the insurer i.e. Ethiopia Insurance Company issues policy and sign on it.
  3. The insured i.e. Benshangule Gumuz Bureau was not signed on the insurance policy.
  4. The contract was not attested by witnesses.
  5. The insured is not willing to pay the premium which is 55, 068.56 Birr.

Issue

Continue reading
  13038 Hits