ተጨማሪ ማስታወሻ፡‘መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆመ መስሪያ ቤት ላይ’ ግዴታ የሚጥሉ ዉሎች በምን አይነት ቅርጽ መሆን አለባቸዉ?

ሰበር ችሎቱ በመዝገብ ቁጥር 11270 የሚቀራረብ ጭብጥ አጋጥሞት ነበር፡፡ በዚህ መዝገብ የሚሟገቱት የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት እና አንድ የቀድሞ ሰራተኛዉ ናቸዉ፡፡ ጥያቄዉ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር 42/83 ይሸፈናል ወይ የሚል ነበር፡፡ ይህን የተመለከተዉ ሰበር ችሎቱ በመጋቢት 23 ቀን 1997 በሰጠዉ ዉሳኔ እንዲህ ብሏል፡፡

  13442 Hits

Update: When can regulation be used to amend provisions of a proclamation? አዋጅን በደንብ ወይም በመመሪያ ማሻሻል ይቻላል?

Since posting this a few days ago my attention was brought to a Comment that was posted on Facebook. Since I have deactivated my account, the editor of the website copied and sent me the Comment. The Comment is by Abadir Ibrahim who wrote:

  12091 Hits

‘መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆመ መስሪያ ቤት ላይ’ ግዴታ የሚጥሉ ዉሎች በምን አይነት ቅርጽ መሆን አለባቸዉ?

መግቢያ

የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 1724 እንዲህ ይነበባል፤ መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆሙ መስሪያ ቤቶች ግዴታ የሚዋዋሉባቸዉ ዉሎች ሁሉ በጽሁፍና በሚገባ አኳኋን በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ባንድ ባስተዳደር ክፍል መስሪያ ቤት መዝገብ ወይም ዉል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠዉ ሰዉ ፊት መሰራት አለባቸዉ፡፡ እንግሊዘኛዉ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፤ Any contract binding the Government or a public administration shall be in writing and registered with a court, public administration or notary. የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት የሚዋዋላቸዉ ዉሎች በዚህ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.1724 የሚወድቁ ናቸዉ ወይ የሚለዉን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ፡፡ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነዉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ.14285 በመጋቢት 15 1997 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡

  13890 Hits

When can regulation be used to amend provisions of a proclamation? አዋጅን በደንብ ወይም በመመሪያ ማሻሻል ይቻላል?

Looking for a file in my computer, I stumbled upon this that I wrote a year or so ago, in relation to a debate/conversation that I was having with friends on facebook. Now I said why not and posted it here.

  12623 Hits

ያልተመለሰ የገንዘብ ብድር ያለስምምነትና ያለማስታወቂያ/ያለማስጠንቀቂያ ወለድ ይቆጥራል?

የጉዳዩ መነሻ

ለዚህ አጭር ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር 74950 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡ ጉዳዩ የገንዘብ ብድርን ይመለከታል፡፡ ተበዳሪ ከአበዳሪ በታሕሳስ 26 ቀን 1995 የተወሰደዉን ብር 237000.00 በጥር 30 ቀን 1995 ለመመለስ ቃል ገብቷል፡፡ ነገር ግን ገንዘቡን ሳይመልስ በመቅረቱ የአበዳሪ ወራሾች በተበዳሪ ላይ ሐምሌ 21 ቀን 2002 ባስገቡት ክስ ተበዳሪ ዋናዉን ገንዘብ እንዲመልስና ከየካቲት 01 ቀን 1995 መሰረት የሚታሰብ ወለድም እንዲከፍል ዳኝነት ይጠይቃሉ፡፡ ተበዳሪ በበኩሉ በዉላቸዉ ዉስጥ ወለድ ይከፍላል የሚል ቃል እንደሌለና ማስታወቂያ/ማስጠንቀቂያ ስላልተሰጠዉ ወለዱን መክፈል እንደማይገደድ ይከራከራል፡፡ በዚህ ሙግት የተነሳዉና ይህ ጽሁፍ የሚዳስሰዉ ጥያቄም ይኸዉ ነዉ፤ ያልተመለሰ የገንዘብ ብድር ያለስምምነትና ያለማስታወቂያ/ያለማስጠንቀቂያ ወለድ ይቆጥራል?

  16654 Hits

Appeal and arbitration under Ethiopian Arbitration Law

What would you answer if you were confronted with a question: is appeal a fundamental right? Would you say yes, no, or neither? I think the argument leans towards yes, does not it? Art 20(6) of the constitution affirms the right of any person to “appeal to the competent court against an order”; yet, I do not aim to discuss appeal in courts, but its general perception in arbitration.

  17388 Hits
Tags:

On the power of the federal government to develop and enforce criminal laws

The following is an extract from a monograph that I am developing on Ethiopian criminal law. I posted it here with a view to soliciting views from readers. Ethiopia is a federal state. Hence, the first question that should be raised is as to how  trial jurisdiction is allocated between federal courts on the one hand and courts of regional states on the other.

  13996 Hits

Ethiopia's arbitration regime and the New York convention

I say 1958 was a year the international arbitration world took a remarkable move. The UN and other parties interested in international arbitration embarked an international convention to recognize and enforce foreign arbitral awards. The convention was signed in New York, The New York Convention to Recognize and Enforce Foreign Arbitral Awards (NYC), and it became the most popular convention in the whole wide world. The major trading nations, those that appear to be antagonistic have signed it without any kind of reservation. Thus far, round about 150 countries have signed and ratified it. Even, it is hailed as the “successful convention drafted by the UN.”

  16568 Hits
Tags:

Have you heard about the Budapest Memorandum? It’s Totally Worthless

Speaking of the current Russia-Ukraine crisis, here is an interesting but less visible international legal dimension to the story.

Ukraine used to be part of the Soviet Union, during which time it had possessed huge stockpile of nuclear weapons arsenal – actually the third largest stockpile in the world at the time. Russia would not have ventured into Crimea today had Ukraine maintained possession of those nuclear weapons. What happened in 1994 was dramatic, and a bit embarrassing for Ukraine.

  14511 Hits

ጠላፊው vs አጋቹ - ኢትዮጵያ vs ስዊዘርላንድ

ዛሬ በጠዋቱ ዜናው በሙሉ ከአዲስ አበባ ወደ ሮም ሲጓዝ የነበረን 202 ሰዎችን ያሳፈረ የኢትዮጵያ አውሮፕላን 'መጠለፍ' ጉዳይ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ ኮሙንኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ‹ጠላፊው ካርቱም ላይ የተሳፈረ ሰው ይመስላል› ቢሉም በመጨረሻ አውሮፕላኑ ካርቱም ላይ ከነጭራሹ እንዳላረፈና ጠላፊውም ረዳት ፓይለቱ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ ረዳት ፓይለቱ ለምን ይሄን ተግባር እንደፈፀመ ሲጠየቅም ኢትዮጵያ ውስጥ መኖር ስጋት ላይ እንደጣለው በመግለፅ፤ ሲዊዘርላንድ ጥገኝነት እንድትሰጠው ጠይቋል፡፡

  11172 Hits