Like many other countries around the globe, Ethiopia has embraced ICTs and ICT based services as key enabler for social and economic development in the country. Various efforts are also underway to significantly increase Internet connectivity speeds and access. But greater bandwidth will not only mean faster and better internet access but also faster and better means to launch cyber-attacks and opens more opportunities for criminals to exploit naïve users.
Note: This piece is an excerpt from an upcoming law review article titled “The Dark Future of Privacy in Ethiopia, And How to Stop It”
Opening
Ethiopia doesn't have laws specifically designed to deal with privacy and data protection issues except a few set of rules contained in various pieces of legislation that guarantee right to privacy rather in a very indirect fashion. The major sources of Ethiopian law dealing with privacy and data protection issues can generally be grouped into four categories. These are: (1) the constitution, (2) international human rights instruments, (3) subsidiary laws and (4) case law. This piece briefly highlights these sources of Ethiopian privacy law. In so doing, it aims to provide a synopsis of Ethiopia's operational privacy rules.
ባለንበት ዘመን ሕገ መንግሥት ወይም ስለመንግሥት አሠራርና አመራር የሚደነግግ ሕግ የሌሎው ሀገር ለማግኘት ያስቸግራል፡፡ ሳስበው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መደንገግና በዛው ልክ መቆጣጠር ያስፈለገበት መሠረታዊ ምክንያት የሰው ልጅ ካለፈባቸው የችግርና የጦርነት ውጤት የቀሰመው አብይ መፍትሔ እንደሆነ ይሰማኛል፡፡ አብዛኞቹ ሀገራት በሕገ መንግሥታቸው ውስጥ ከሚያካትቱት መሠረታዊና ጥቅል ድንጋጌዎች መካከል የመንግሥት ሥልጣንና ተግባር፣ የዜጎች መሠረታዊ መብትና ግዴታ፣ የመንግሥት አስተዳደርና የሥልጣን ክፍፍል እንዲሁም የአሠራር ሁኔታ ይገኙበታል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ የሚወጡ ሕጎች ተከሳሽ የተከሰሰበትን ወንጀል ያመነ ከሆነ ወይም ስለተፈፀመው ድርጊት ስለተባባሪዎቹ ሚና ጠቃሚ መረጃ ከሰጠ ከፍርድ ውሳኔ በፊት ሥልጣን ያለው ክፍል ከክሱ ነፃ ሊያደርገው እንደሚችል ደንግገው ይታያሉ፡፡ በተለይ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከል ሥራ ላይ የዋሉ ስምምነቶችና ተቀባይነት ያገኙ መግለጫዎች በተደራጁ ወንጀሎች ዙሪያ የሚወጡ ሕጎች በተባባሪዎች ላይ በቂ መረጃ የሚሰጥ ተከሳሽን ከክሱ ነፃ የሚደረግበትን ሥርዐት ሊዘረጉ እንደሚገባ ያመለክታል፡፡ እነዚህን መሰል ድንጋጌዎች በወንጀል በቀረበ ክስ ላይ ጥፋተኝነትን ማመንና (Plea of guilt) ለፍርድ ሂደቱ ተባባሪ ሆኖ መገኘት ከወንጀል ተጠያቂነት ነፃ እስከመሆን ሊደርስ የሚችል የቅጣት ቅናሽ እንደሚያስገኝ የሚያሳዩ ሲሆኑ በሌሎች ሀገሮች በስፋት የሚሠራበትን የጥፋተኝነት ድርድር “Plea bargain” ጽንሰ ሃሳብ የሚያንፀባርቁ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡
ሰበር ችሎቱ በመዝገብ ቁጥር 11270 የሚቀራረብ ጭብጥ አጋጥሞት ነበር፡፡ በዚህ መዝገብ የሚሟገቱት የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት እና አንድ የቀድሞ ሰራተኛዉ ናቸዉ፡፡ ጥያቄዉ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር 42/83 ይሸፈናል ወይ የሚል ነበር፡፡ ይህን የተመለከተዉ ሰበር ችሎቱ በመጋቢት 23 ቀን 1997 በሰጠዉ ዉሳኔ እንዲህ ብሏል፡፡
Since posting this a few days ago my attention was brought to a Comment that was posted on Facebook. Since I have deactivated my account, the editor of the website copied and sent me the Comment. The Comment is by Abadir Ibrahim who wrote:
መግቢያ
የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 1724 እንዲህ ይነበባል፤ መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆሙ መስሪያ ቤቶች ግዴታ የሚዋዋሉባቸዉ ዉሎች ሁሉ በጽሁፍና በሚገባ አኳኋን በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ባንድ ባስተዳደር ክፍል መስሪያ ቤት መዝገብ ወይም ዉል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠዉ ሰዉ ፊት መሰራት አለባቸዉ፡፡ እንግሊዘኛዉ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፤ Any contract binding the Government or a public administration shall be in writing and registered with a court, public administration or notary. የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት የሚዋዋላቸዉ ዉሎች በዚህ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.1724 የሚወድቁ ናቸዉ ወይ የሚለዉን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ፡፡ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነዉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ.14285 በመጋቢት 15 1997 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡
Looking for a file in my computer, I stumbled upon this that I wrote a year or so ago, in relation to a debate/conversation that I was having with friends on facebook. Now I said why not and posted it here.
የጉዳዩ መነሻ
ለዚህ አጭር ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር 74950 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡ ጉዳዩ የገንዘብ ብድርን ይመለከታል፡፡ ተበዳሪ ከአበዳሪ በታሕሳስ 26 ቀን 1995 የተወሰደዉን ብር 237000.00 በጥር 30 ቀን 1995 ለመመለስ ቃል ገብቷል፡፡ ነገር ግን ገንዘቡን ሳይመልስ በመቅረቱ የአበዳሪ ወራሾች በተበዳሪ ላይ ሐምሌ 21 ቀን 2002 ባስገቡት ክስ ተበዳሪ ዋናዉን ገንዘብ እንዲመልስና ከየካቲት 01 ቀን 1995 መሰረት የሚታሰብ ወለድም እንዲከፍል ዳኝነት ይጠይቃሉ፡፡ ተበዳሪ በበኩሉ በዉላቸዉ ዉስጥ ወለድ ይከፍላል የሚል ቃል እንደሌለና ማስታወቂያ/ማስጠንቀቂያ ስላልተሰጠዉ ወለዱን መክፈል እንደማይገደድ ይከራከራል፡፡ በዚህ ሙግት የተነሳዉና ይህ ጽሁፍ የሚዳስሰዉ ጥያቄም ይኸዉ ነዉ፤ ያልተመለሰ የገንዘብ ብድር ያለስምምነትና ያለማስታወቂያ/ያለማስጠንቀቂያ ወለድ ይቆጥራል?
What would you answer if you were confronted with a question: is appeal a fundamental right? Would you say yes, no, or neither? I think the argument leans towards yes, does not it? Art 20(6) of the constitution affirms the right of any person to “appeal to the competent court against an order”; yet, I do not aim to discuss appeal in courts, but its general perception in arbitration.