የአክሲዮን መያዣ አመሠራረትና የመያዣ ተቀባዩ መብቶች

መያዣ ለአንድ ግዴታ አፈፃፀም ማረጋገጫ የሚሰጥ የንብረት ዋስትና ነው፡፡ ዋና ግዴታ በሌለበት መያዣ ስለማይኖር መያዣ በንብረት ላይ የሚፈፀም ደባል ግዴታ (accessory obligation) ነው፡፡ መያዣ በሚንቀሳቀስ ወይም በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚመሠረት ሲሆን በዚህ ጽሑፍ ምልከታ የሚደረግበት የአክሲዮን መያዣ የሚንቀሳቀስ ንብረት መያዣ /pledge/ በመሆኑ ከማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ጋር በተገናኘ በንጽጽር ካልሆነ በቀር የሚነሱ ነጥቦች አይኖሩም፡፡ የፍትሐብሔር ሕጋችን ፕሌጅ ከውል የሚመሠረት ግዴታ እንደሆነ ይደነግጋል፡፡

  19998 Hits

Letters of Credit in General

Letter of credit transactions have been developed since the Middle Ages in connection with the trade of goods at the international level. Individuals and companies have found themselves dealing with partners of whom they know little, located in distant countries with often insecure political and economic situations. Furthermore, the dynamism of the economy creates a need for financing that requires a guarantee of payment at a time and for an amount that must be certain. Diversity in geographical nature, weather, climate, production system, and globalization in culture and fashion has made the countries dependent on each other for the daily necessities. Similarly, one continent is largely dependent on the products of other continents. In addition, diversity in human appetite and attitude, unequal development of technology, desire for luxury, and the development of communication systems and tale-communication revolutionarily increase the necessity of transnational, transcontinental business activities.

  22028 Hits

The Curious Case of Construction & Business Bank

Businesses want to become big. They want their presence to be felt in every corner of the world. Investors explore different avenues to do this by injecting capital, selling equities, reinvesting their profits, opening different branch offices, acquiring other firms or merging with other entities. By the same token, corporations may also use these tactics to either dominate the market or protect their infant industry from other big entities.

  11252 Hits

ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013

ባሳለፍነው ዓመት ኢትዮጵያ ላለፉት ስድስት አስር አመታት ስትጠቀምበት የነበረውን የንግድ ሕግ በማሻሻል በአዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ተክታለች፡፡ ለቀድሞ ንግድ ህግ መሻሻል የተለያዩ ምክንያቶች ቢጠቀሱም በሌላው ዓለም የተለመዱ እና ለንግዱ ማህበረሰቡ አስፈላጊ የሆኑ አዳዲስ የንግድ ማህበራትን ማካተት አንዱ እና ዋነኛው ነው፡፡ በቀድሞ የንግድ ህግ አንድ ነጋዴ ሊመሠርት የሚችለው የንግድ ማህበር ወይም ድርጅት ስድስት ዓይነት ሲሆን እነዚህም ተራ የሽርክና ማህበር (ordinary partnership)፣ የህብረት ሽርክና ማህበር (general partnership)፣ ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር (limited Partnership)፣ የእሽሙር ሽርክና ማህበር (joint venture) ፣ የአክሲዮን ማህበር (share company) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል (private limited company) ማህበር ናቸው፡፡   

  20395 Hits

Ethiopian Share Company Law in Light of OECD Principles of Corporate Governance

This article critically analyzes the share company law provisions of the Ethiopian Commercial Code in light of the OECD (Organization for Economic Cooperation and Development) Principles of Corporate Governance. For convenience, it organizes and analyzes the share company law provisions corresponding with the structures of OECD Principles. The article identifies and demonstrates the loopholes and drawbacks of the share company law provisions that should be revisited and updated in light of the relevant OECD Principles of corporate governance. 

  56892 Hits

በኢትዮጵያ የክስረት ሕግ ነጋዴ ከሰረ የሚባለው መቼ ነው? ከክሥረት ጋር የተያያዙ ወንጀሎችን ከወንጀል ሕጉ አንፃር

የንግድ ሥራ ኢትዮጵያውያን ከ 11 ኛው ምዕት አመት በፊት ባህር አቋርጠው ድንበር ሳይገድቧቸው ቤትና ሀገር ያፈራውን ከሌላው ለሙሙላትና ለመቀያየር አሁን የምንጠቀምበት አይነት ገንዘብ ከሌለበት ጊዜ ጀምሮ ንግድን ስራዬ ብለው ሲሰሩት ነበር። ረጅም ጉዞ በሚደረግብት የጥንቱ ንግድ ግን ሁሉ አልጋ በአልጋ አልነበረም። ያላሰቡት ሽፍታ ከመንገድ ሁሉን ከነጋዴው መዝረፍ፣ የተቀየሩት ንብረቶች ፈላጊ በማጣት ነጋዴውን አትራፊ ከመሆን ይልቅ አክስሮት፣ ለአባዳሪዎች እንግልትና ሲሳይ ይዳርገው ነበር። የከሰረ ነጋዴ በማህበረሰቡ ዘንድ የሚቆጠረው በስራው የገጠመው ዕድለቢስነት በመሆን ሳይሆን መቅሰፍት የወረደበት ተደርጎ ነው። የከሰረን ነጋዴ በጎሪጥ መመልከት፣ ብድር እንኳ ቢጠይቅ ማንም የማያበድረው በመሆኑ የተነሳ አንዴ ወድቆ የማይነሳ ምሳር የበዛበት የሚሆንበት አጋጣሚ አለ።

  1213 Hits