The legality of Levying Income Tax on Illegal Amounts Received by a Taxpayer ---- Personal Reflection

Income tax is essentially a tax levied on a person’s income from various sources. It is a direct tax in the sense that it is demanded from the very persons who, it is intended or desired, should pay it. Hence, every person either a natural person or a corporate entity should have to pay income tax on the respective income they derived.  Nevertheless, Income-driven by a taxpayer may not always be holy. Some incomes earned illegally can be mixed with the lawfully acquired income of the taxpayer. For instance, a shop selling contraband products with lawful once, a hotel collecting payment from prostitutes… etc. At the end of the day, if not understated, such incomes will be reported to tax authorities.

Continue reading
  893 Hits

Why always Hamle? - Tax Thoughts

 

As the saying goes “Nothing is certain in life except death and tax.” It’s hardly possible to skip the verges of taxation in life. From the giants in wall street to anyone who has the purchasing ability from shop feels the hard pinch of tax either directly or indirectly.  Different forms of tax make through to the pockets of every member of the society. For instance, whenever you drink tea or coffee in a café you pay Value Added Tax (VAT).

Continue reading
  1927 Hits

የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን እና የአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተሞች ራስን በራስ የማስተዳደር መብት

 

የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 እራስን በራስ የማስተዳደር መብትን ከአዲስ አበባ እና ከድሬዳዋ ከተሞች ላይ የገፈፈ ስለመሆኑ እና የመፍትሔ አቅጣጫዎቹ፡፡  

እራስን በራስ የማስተዳደር መብት የፌዴራል ሥርዓትን በሚከተሉ አገሮች የተለመደ አሰራር ሲሆን በዋናነትም ክልሎች ወይም ራስ ገዝ አስተዳድሮች ከፌዴራል መንግስቱ ተፅእኖ ውጪ የራሳቸው ሕግ አውጪ፤ ሕግ ተርጓሚ (የዳኝነት አካል) እንዲሁም የህግ አስፈፃሚ አካላት ኖሯቸው በcheck and balance መርህ ክልላቸውን ወይም አካባቢያቸውን የሚያስተዳድሩበት ቁልፍ ቃል-ኪዳናቸው ነው፡፡

ይህ እራስን በራስ የማስተዳደር መብት በኢትዮጵያ ሕገ መንግስት አንቀፅ 39(3) ለኢትዮጵያ ብሄር፤ ብሄረተሰቦች፤ ሕዝቦች የሰጠ እንዲሁም በአንቀፅ 49(2) ላይ ደግሞ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እራሱን በራሱ የማስተዳደር ሙሉ ስልጣን እንዳለው የሚደነግግ  ሲሆን በአንፃሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ግን ይሄን መብት ሕገ-መንግስቱ እንደነፈገው የሚታወቅ ግልፅ ሐቅ ነው፡፡

በመሆኑም የዚህ ጽሑፍ ዋናው ትኩረት ከዳኝነት አካላት ውስጥ አንዱ ከሆነው የድሬዳዋ  እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድሮች የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤን የዳኝነት ስልጣን ከሕገ-መንግስቱ (እራስን በራስ ከማስተዳደር መብት ለአዲስ አበባ ከተማ ከተሰጠ መብት አንፃር)፤ ከፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጁ እና ከተሞቹ ከሚመሩባቸው አዋጆች አንፃር ያሉ የሕግ ጉዳዮችን/ችግሮችን በንፅፅር በወፍ በረር በመዳሰስ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማመላከት ነው፡፡   

Continue reading
  10350 Hits