Express repeal of delegated Legislation under Ethiopia

"No law, regulation, directive or practice shall, in so far as it is inconsistent with this Proclamation, have force or effect with respect to matters provided for by this Proclamation”.

  1. Introduction

Paradoxically, in most modern societies, the larger proportion of the law—delegated legislation—is not made by elected lawmakers or the proper legislature. To an increasing extent, law in these countries is made through the Executive branch, not the parliament. The common practice for Acts of Parliament to bestow power (through empowering acts) to make regulations, particularly to government Ministers, is an obvious manifestation of this development.

  18390 Hits

የድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ፤ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ሕግ የማውጣት ሥልጣን እና የአስተዳደሩ ተጠሪነት ጉዳይ

የዚህ አጭር ጽሑፍ ዋና ትኩረቱን በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 ላይ በማድረግ አዋጁ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት በአንቀፅ 55(1) ላይ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ከተሰጠው ሕግ የማውጣት ስልጣን ጋር ያለውን ተቃርኖ እና የሕገ መንግስቱን የበላይነት ያላከበረ ስለመሆኑ እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ተጠሪነት ላይ የሚነሱ የሕግ ጉዳዮችን በመዳሰስ መፍትሔውን ማስቀመጥ ነው፡፡

  11908 Hits