Liku Woku is a founder and administrator of Abyssinia Law. He graduated From Mekelle University with LLB (2007) and the University of London with an LLM in Advanced Legislative Studies (2012). Currently, he is a consultant and attorney at law. Before joining the advocacy world, Mr. Liku worked as a Draft Person and Public Prosecutor at the Ministry of Justice and as a Part-time Lecturer at Addis Ababa University. As a founder of abyssinialaw, he is responsible for developing free access to Public legal information. 

ጠበቆች ሊለይዋቸው የሚገቡ አራት የደንበኛ ዓይነቶች - “ጀማሪ” ደንበኛ

ጠበቆች ከደንበኞቻቸው፣ ከፍርድ ቤት፣ ከፍትሕ ሥርዓት እና ከሌሎች የሥራ ባልደረቦች(ጠበቆች) ጋር ያላቸው ግንኙነት ለጥብቅና ሙያ ሥነ-ምግባር መሠረት ሲሆኑ እነዚህን ግንኙነቶች ጠንቅቆ መረዳት የጥብቅና ሙያ ኃላፊነትን በአግባቡ ለመረዳት ይረዳል።

ይህ ጽሑፍ ጠበቆች ከደንበኞቻቸው ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለመረዳት የሚያስችል ስለደንበኞች ዓይነቶች ለመጠቆም የተዘጋጀ ነው። በዚህ ጽሑፍ የምድብ አንድ የደንበኛ ዓይነት “ጀማሪ ደንበኛ/ባለጉዳይ” የሚለውን ለማየት እንሞክራለን። ምንም እንኳን ሁሉም ደንበኞች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አራት ምድቦች ውስጥ በትክክል የሚገጣጠሙ ባይሆንም ደንበኞች ከሚያሳዩት ጸባይ እና ተነሳሽነት ደንበኞችን በአራት መመደብ ይችላል።

  5891 Hits

ዳኞች፣ ዐቃቤ ሕጎች፣ ጠበቆች እና ፖሊሶች ሊዘነጓቸው የማይገቡ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ መርህዎች

መንግሥት የሃገርን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ እና የማስጠበቅ እንዲሁም የሕዝቦቹን እና የነዋሪዎቹን መሠረታዊ የግለሰብና የቡድን ነፃነት መብት እና ጥቅም የማክበርና የማረጋገጥ ግንባር ቀደም ኃላፊነትና ሚና አለበት፡፡ ይህንን ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት መካከል በግልጽ በሚመራ ሥርዓት የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ማዕቀፍን መዘርጋትና ማቋቋም አንዱና ዋነኛው ተቀዳሚ ተግባር ነው፡፡ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ማዕቀፍን ከሚያቋቁሙ ምሰሶዎች መካከል የወንጀል ሕግ፣ የወንጀል ሥነ-ሥርዓት ሕግ እና የማስረጃ ሕግ በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ፡፡

  26585 Hits

የሕግ ሙያ አገልግሎትን መቆጣጠር፣ የሕዝብ ጥቅም፣ የግለሰብ ፍላጎትና የውድድር ሕግ

በተለምዶ የሕግ ባለሙያዎች በንግዱ ዘርፍ ለሚንቀሳቀሱት ተወዳዳሪ ኃይሎች የተጋለጡ አልነበሩም፡፡ ይህ በሲቪል ሎው የሕግ ሥርዓት ተከታይ ሃገራት በአድቮኬቶችና ላቲን ኖታሪዎች እንዲሁም በኮመን ሎው የሕግ ሥርዓት ተከታይ ሃገራት በባሪስተሮች፣ ሎሊሳይቶሮች እና ኮንቬሮች መካከል ተመሳሳይ እውነታ ነበር፡፡ በእነዚህ በሁለቱ ሥርዓት የሕግ ሙያ ቁጥጥር የሚተገበረው በቀጥተኛ የመንግሥት ቁጥጥርና በላቀ ሁኔታ ደግሞ በራስ አስተዳደር (self regulation) ባለሙያዎች በተቀረፁ ሕጎች በመተዳደር ነው፡፡ ይህ የሕግ ሙያ ቁጥጥር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በእነዚህ ሥርዓቶች በፈጠረው የፀረ-ውድድር ተፅዕኖ ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ እየተተቸ ይገኛል፡፡ 

  16476 Hits

ለተዋጣለት ወንጀል ምርመራ የሚጠቅሙ ቀዳሚ ነገሮች

የተዋጣለት የወንጀል ምርመራ ሥራ ለወንጀል ፍትሕ ሥርዓት መስፈን ቁልፍ የሆነ ሚና እንደሚጫወት በርካታ በወንጀል ምርመራ ሥራ ላይ የታተኮሩ መጽሐፍት የሚገልጹት ጉዳይ መሆኑን እንረዳለን፡፡ በወንጀል ምርመራ ወቀት የተፈጸመ ወንጀልን ለማግኘት እና ጥፋተኛውን ለይቶ ለማውጣት ከሚጠቅሙ ቀዳሚ ነገሮች መካከል የሚከተሉትን መጥቀስ ይቻላል፡፡

  24953 Hits

ስለአስተዳደር ሕግ አንዳንድ ነጥቦች

ባለንበት ዘመን ሕገ መንግሥት ወይም ስለመንግሥት አሠራርና አመራር የሚደነግግ ሕግ የሌሎው ሀገር ለማግኘት ያስቸግራል፡፡ ሳስበው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መደንገግና በዛው ልክ መቆጣጠር ያስፈለገበት መሠረታዊ ምክንያት የሰው ልጅ ካለፈባቸው የችግርና የጦርነት ውጤት የቀሰመው አብይ መፍትሔ እንደሆነ ይሰማኛል፡፡ አብዛኞቹ ሀገራት በሕገ መንግሥታቸው ውስጥ ከሚያካትቱት መሠረታዊና ጥቅል ድንጋጌዎች መካከል የመንግሥት ሥልጣንና ተግባር፣ የዜጎች መሠረታዊ መብትና ግዴታ፣ የመንግሥት አስተዳደርና የሥልጣን ክፍፍል እንዲሁም የአሠራር ሁኔታ ይገኙበታል፡፡

  12479 Hits

Analyzing the 'Reform' core feature of Ethiopian Civil Code

Codification was predominantly regarded as a radical reform in form and substance and ‘reform’ is one of the core features of continental European codification that Weiss has identified. The element of ‘reform’ is concerned with whether or not codification changes the form and substance of existing laws. By examining the five historical codifications, Weiss demonstrates that codification is always a combination of change in form and change in substance.

  12406 Hits

Executions of Civil Judgement and the need to Reform the Enforcement System in Ethiopia

Courts; as one and perhaps as the most tasks of their purposes and responsibilities, engage in rendering a fair and equitable decision among parties in law suit. Decisions of a court can either be criminal or civil nature. If the case brought before the court involves criminal nature, the court will give decision by adhering to the rules and procedure provided under criminal law and criminal procedure respectively. Police or prison administration is an organ entrusted with enforcing court’s decision.

  20625 Hits

Analyzing the 'NATIONAL LEGAL UNIFICATION' core feature of Ethiopian Civil Code

Codification has often been the means of realizing unification within a particular country and Weiss identified national legal unification as a core feature of continental European codification. Codification often served to attain legal and political unity with previously heterogeneous legal sources. This was particularly true in the nineteenth century, when codification became linked to the emergence of modem nation-states.

  13028 Hits

Analyzing the 'Simplicity' core feature of Ethiopian Civil Code

SIMPLICITY

Simplicity is the last core feature of continental European codification that Weiss has identified. While the element of a gap-less code was addressed to the judiciary, and the systematic element spoke to legal scholars, the element of simplicity is referred to the citizen. Simplicity does not refer only to the technicality of drafting laws.

  12263 Hits

Analyzing the 'Systematic' core feature of Ethiopian Civil Code

SYSTEM

System is commonly regarded as the main characteristics of modern codification and Weiss has identified ‘system’ as a third core feature of continental European codification. The goal of capturing the substance of the law in the form of comprehensive and systematic code is one actively pursued in different countries. A code collects and regulates different fields of law into one organized system.

  13684 Hits