የይግባኝ የዳኝነት ክፍያ አግባብነትን በተመለከተ

ግምቱ ተለይቶ የሚታወቅ የፍትሐ ብሔር ክርክር ጉዳይ በመያዝ በፍርድ ቤት ክስ የሚመሰርት ወይም የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ የሚያቀርብ ማንኛውም ተከራካሪ በፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር 215/1 እና ስለ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ገንዘብ አከፋፈል በ1945 ዓ/ም በተደነገገው ደንብ መሠረት የዳኝነት ክፍያ ይከፍላል። በዚህ ክሱን በከፈተበት ፍርድ ቤት በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ተከራካሪ ደግሞ የይግባኝ አቤቱታውን ይግባኝ ለመስማት ሥልጣን ወዳለው ፍርድ ቤት ያቀርባል። ይህ የይግባኝ አቤቱታ እንዲሰማለት ደግሞ በሥር ፍርድ ቤት የከፈለውን የዳኝነት ክፍያ 50% መክፈል ይጠበቅበታል። የዚህ አጭር ማስታወሻ ዓላማም የዚህ የይግባኝ የዳኝነት ክፍያ አግባብ የማይሆንበትን ኹኔታ መጠየቅ ነው።  

Continue reading
  8289 Hits

አመክሮ፤ መብት፣ ሸቀጥ ወይስ ችሮታ?

ፕሬዝደንቱ የስልጣን ጊዜአቸውን ጨርሰው ከሥልጣን ሊወርዱ የወራት ወይም የቀናት ዕድሜ ነው የቀራቸው። ከሥልጣን ከመውረዳቸው በፊት ግን ለወደፊት ሕይወታቸው ገንዘብ ለመሰብሰብ የሚያስችላቸው አንድ አጋጣሚ ከፊታቸው ተደቅኗል። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር የሚያስገኝ አጋጣሚ አሁን ባላቸው የፕሬዝዳንትነት ስልጣን ሊያደርጉት የሚችሉት ነገር ነው። ይህ አጋጣሚ “ፕሬዝደንታዊ ይቅርታ” (Presidential pardon) ነው። እስረኛው ይህንን ይቅርታ አግኝቶ ከእስር ከተፈታ የሚከፍለው ገንዘብ እጅግ ብዙ በመሆኑ በሥልጣን ደላላዎች (Power brokers) አማካኝነት ገንዘቡን ተቀብሎ የይቅርታ ሰነዶቹ ላይ ፈረመ።

ከላይ ያነበባችሁት ታሪክ ሕግ ነክ ልብወለዶችን በመፃፍ የሚታወቀው John Grisham የተባለው ደራሲ “The Broker” በተሰኘው መፅሃፉ ውስጥ ከፃፈው ታሪክ በአጭሩ የተቀነጨበውን ነው። ደራሲው ይህንን ሲፅፍ ለመነሻነት ይሆኑት ዘንድ የተለያዩ ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ አስገብቶ ነው። ከነዚህ ሁኔታዎች አንዱ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች ይቅርታ ይሸጣሉ ተብሎ በተለያየ ጊዜ የተነገረው ነገር ነው። በተለያዩ ትልልቅ የወንጀል ጉዳዮች ተከሰው የተፈረደባቸው እና እስር ላይ ያሉ የግዙፍ ኩባንያዎች ባለቤቶች እና ስራ አስኪያጆች እንዲሁም ሌሎች ጠቃሚ ሰዎች እና ባለሀብቶች ደግሞ የዚህ የይቅርታ ንግድ ተጠቃሚዎች ናቸው። ከዚህ በፊት የነበረውን አሰራር ስንመለከት ደግሞ ፕሬዝዳንቶቹ የይቅርታ ውሳኔ የሚሰጡት የስልጣን ዘመናቸው ማምሻ ላይ ነው።

ይህንንም ለማስረዳት የተለያዩ ስታቲስቲክሶች የሚጠቀሱ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ፕሬዝዳንት ቢል ክሊንተን ሌላ ማናቸውም ዲሞክራት ፕሬዝደንት ካደረገው ይቅርታ ሁሉ የሚልቅ ይቅርታዎች አድረዋል፤ በቁጥር ሲቀመጥም ለ450 ሰዎች ይቅርታ አድርገዋል (ከነዚህ ውስጥ 140ዎቹ ሙሉ ይቅርታ ያገኙ ሲሆኑ የተቀሩት ከተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች ጋር የተደረጉ ናቸው)። ይሀንን ያደረጉት ደግሞ በመጨረሻዋ የስልጣን ቀናቸው እ.ኤ.አ. መስከረም 20 ቀን 2001 ላይ ነው። የነዚህን የይቅርታ ውሳኔዎች እንዲያጣሩ ሁለት የተለያዩ የፌዴራል ዓቃብያነ ሕግ ተሹመው ፕሬዝደንት ክሊንተንን ነፃ ናቸው የሚል ውሳኔ አቅርበዋል። ይሁን እንጂ ኋላ ላይ እ.ኤ.አ. 2006 ላይ የፖለቲካ እና የፍትህ አካላት ባለሥልጣናትን የሞራል ደረጃ ማሳደግ ላይ የሚሰራ Judicial Watch የተባለ ቡድን የፕሬዝደንት ቢል ክሊንተን ባለቤት የሂላሪ ክሊንተን ወንድም የሆነው ቶኒ ሮድሃም በነዚያ የመጨረሻ ቀናት ከተደረጉት ይቅርታዎች ከአንዱ 107,000 (አንድ መቶ ሰባት ሺህ) የአሜሪካን ዶላር ተቀብሏል በማለት እንዲከሰስለት ለአሜሪካ የፍትህ ቢሮ አመልክቶ ነበር።

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ም/ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ስራ አስፈፃሚ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው አልተፈቱም በሚል የተሰራጨው ዜና ነው። አቶ በቀለ ገርባ “ሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲን ሽፋን በማድረግ የአሸባሪ ቡድን የሆነው ኦነግ አባል ሆነዋል” የሚል ክስ ቀርቦባቸው በክሱም ጥፋተኛ ተብለው የተወሰነባቸውን የ8 ዓመት እስራት በይግባኝ ወደ 5 ዓመት እስራት አስቀይረው ነበር። ከዚህ የእስር ጊዜ ውስጥም ሶስቱን አመት ጨርሰው በአመክሮ ይፈቱ ዘንድ ያቀረቡት ጥያቄ «ተገቢውን» መልስ ባለማግኘቱ በማህበራዊ ሚዲያዎች የተለያዩ ጥያቄዎች ሲቀርቡ ተስተውሏል። አቶ በቀለ ገርባ ለምን ከእስር አልተፈቱም? መፈታትስ ነበረባቸው? ለነዚህ ጥያቄዎች ምላሹን ከሃገራችን ህግጋት እንመልከት።

በአመክሮ የመለቀቅ ሥነሥርዓት

Continue reading
  9965 Hits

አዲሱ የፀረ ሙስና ሕግ በግል ኩባንያወች ላይ ተፈፃሚነቱና የሕግ አንድምታው

“The great American word is freedom, and in particular freedom of thought, speech and assembly.” Robert M. Hutchins

All freedoms are a single freedom- one and indivisible, although people consider one freedom as more important than the others. The above quote from Robert Hutchins is the sole spirit of the First Amendment to the American constitution. This First Amendment lumps together the freedom of religion, of speech and the press, of assembly, and of petition. Many people consider the freedom of speech as the most important strand. “It includes not just the words that come out of a person’s mouth but the freedom to think the thoughts behind the words, and the freedom to put them down on paper or to express them in some other way”. This is why the Americans put a higher value on their Constitution and all of its Amendments – because it is the document that guarantees the respect of their fundamental rights and freedoms.

One needs to keep this kind of document “where children do not reach”. Nothing should contravene the constitution and if it does, it will be of no effect in the cases of most constitutions, if not all. If, in the course of time, something new and something unforeseeable and fundamental to the well being and good of the people happened, any constitution goes through amendment. “The Constitution was intended to ‘keep step with the march of the age’ and should not hamper social or economic experimentation”. This is why the US constitution went through more than 25 amendments. However, if any other law, customary practice or decision of an organ of state or public official contravenes the constitution without keeping the proper procedure of constitutional amendment, it implies gross unconstitutionality.

We are not new for unconstitutional legislation, albeit multitude of reasons and justifications are given to legitimize them. But however, we are new to see the highest government officials of the country contravene the constitution blatantly. Having three Deputy Prime Ministers while the constitution clearly provides one Prime Minister and one Deputy Prime Minister is not a good sign of constitutionality. This is bad, even if we take out the precedential effect of it. This is bad even for our country. Something is wrong when the organ who is bestowed with the duty to ensure the observance of the constitution and at the same time the duty to obey it disregards his duty.

Justice Oliver Wendell Holmes (1841-1935), a.k.a “The Great Dissenter” was a very devoted champion of the freedom of speech and of expression in the American history. This man felt strongly that Americans needed to be reminded of the importance of the First Amendment and he once said, “We have grown so accustomed to the enjoyments of these rights that we forget they had to be fought for and may have to be fought for again.

Continue reading
  8926 Hits