ጸሐፊው በዓለም አቀፍ ሕግ ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በመንግሥት መሥሪያ ቤት በሕግ ባለሙያነት እያገለገሉ ይግኛሉ። ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻው በ berhanbekele5@gmail.com ማግኘት ይቻላል።

Would ‘reception’ look different in Ethiopia if we considered international law a custom rather than a treaty?

Until this day, no scholarly research has squarely dealt with the process of reception of international law into Ethiopia’s domestic legal system and its status and relationship with domestic laws. Some works have addressed the position of international human rights treaties in the Ethiopian legal order. However, the vexing issues that need clarification are: the process of reception of treaties and non-treaty sources of international law into the Ethiopian legal system; whether there are requirements to be met for the direct application of ratified treaties by Ethiopian courts and other state organs; the hierarchical relations between international law applicable to Ethiopia and its national laws; and the division of treaty-making power within the country’s federal legal system.

Continue reading
  651 Hits
  651 Hits

የመንግሥትና የግል አጋርነት አዋጅና መመሪያ ይዘት አጭር ማብራሪያ

መንግሥት ብቻውን የሀገሪቱን የመሠረተ ልማት ፕሮጀክት ሥራዎች ማከናወን የማይችል ከመሆኑ በተጨማሪ የግሉ ዘርፍ በሀገሪቱ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክት ሥራዎች ላይ የራሱን የሆነ ድርሻ ሊወጣ የሚገባው መሆኑን ተከትሎ በዚህ ረገድ መንግሥት ከግሉ ዘርፍ ጋር የሚኖረውን የሥራ ግንኙነት ለመወሰን እና በሕግ አግባብ ለመምራት ይቻል ዘንድ መዉጣቱ ይታወሳል፡፡

Continue reading
  1074 Hits
  1074 Hits