በማሻሻያ አዋጅ 1160/2011 በጉምሩክ ወንጀሎች ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎች

አዋጅ ቁጥር-1160/2011 የጉምሩክ አዋጅ 859/2006 ማሻሻያ አዋጅ ሲሆን በዚህ አዋጅ የጉምሩክ አዋጅ 859/2006 ውስጥ ባሉት አንዳንድ ድንጋጌዎች ላይ ማሻሻያ ተደርጓል፡፡ ከተደረጉ ማሻሻያዎች በዋናነት የሚጠቀሰው በአከራካሪ የወንጀል ድንጋጌዎች ላይ የተደረገው ማሻሻያ ሲሆን በዚህ ፅሁፍ በማሻሻያ አዋጁ የተሸሩ፣የተሸሻሉና እንደ አዲስ የተካተቱ የወንጀል ድንጋጌዎች አጠር ባለመልኩ ተዳሰዋል፡፡

  10940 Hits