የመፈንቅለ መንግሥት ጽንሰ ሃሳብ እና መገለጫዎች

መፈንቅለ መንግሥት ከጥንታዊ የሥልጣኔ ባለቤት ሃገራት ጀምሮ በታሪክ የሚታወቅ ሕዝብን እየመራ ባለ የመንግሥት ወይም የገዢ አካል ላይ የሚደረግ ከሥልጣን የማዉረድ ሁኔታ ሲሆን የበርካታ ሃገራት የታሪክ አካልም ነዉ፡፡ ለዚህ ጽሑፍ ዋነኛ መነሻ የሆነዉ የመፈንቅለ መንግሥት ጽንሰ ሃሳብ እና ትርጓሜዉ በአንድም ሆነ በሌላ መልኩ የሚሰጠዉ ትንታኔ ከምን አንጻር የታየ እንደሆነ በዉል ባይታወቅም አብዛኞቹ ይህን መሰል ድረጊቶች መፈንቅለ መንግሥት ነዉ የሚል ስያሜ ሲሰጣቸዉ እንመለከታልን፡፡

  6931 Hits

ችሎት መድፈር በኢትዮጵያ ሕግ: ሕጉና አተገባበር

"ችሎት መድፈር" ወይም Contempt of Court በአብዛኛው ሃገራት የሕግ ማዕቀፍ ውስጥ ግልጋሎት ላይ እየዋሉ ካሉ የሕግ ፅንሰ ሃሳቦች አንዱ ነው። ይህ የሕግ ፅንሰ ሃሳብ በእኛ ሃገር በሰፊው ሥራ ላይ እየዋለ ቢሆንም ከሕጉ መንፈስ ውጭ አተገባበሩ ላይ የሚታየው የሕግ አተረጓጎም ክፍተትና ልዩነት የተለያዩ የዜጎች መብት ጥሰቶችን ሲያስከትል ይታያል። 

  11102 Hits