I am interested in using comparative, economic, and legal approaches and insights to understand, explain and assess institutional, policy, legal, and regulatory frameworks governing various activities. In the past, I was a research fellow in the United Nations, working on climate governance and regulatory affairs, and a lecturer of law at Mekelle University and University of Surrey. I studied comparative law and economics at Addis Ababa University (LLB, 2001); Ghent University (LLM, 2004); Erasmus University of Rotterdam, Ghent University and University of Manchester (EMLE, 2009); and University of Surrey (Ph.D., 2011).

ተጨማሪ ማስታወሻ፡‘መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆመ መስሪያ ቤት ላይ’ ግዴታ የሚጥሉ ዉሎች በምን አይነት ቅርጽ መሆን አለባቸዉ?

ሰበር ችሎቱ በመዝገብ ቁጥር 11270 የሚቀራረብ ጭብጥ አጋጥሞት ነበር፡፡ በዚህ መዝገብ የሚሟገቱት የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት እና አንድ የቀድሞ ሰራተኛዉ ናቸዉ፡፡ ጥያቄዉ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር 42/83 ይሸፈናል ወይ የሚል ነበር፡፡ ይህን የተመለከተዉ ሰበር ችሎቱ በመጋቢት 23 ቀን 1997 በሰጠዉ ዉሳኔ እንዲህ ብሏል፡፡

  13285 Hits

Update: When can regulation be used to amend provisions of a proclamation? አዋጅን በደንብ ወይም በመመሪያ ማሻሻል ይቻላል?

Since posting this a few days ago my attention was brought to a Comment that was posted on Facebook. Since I have deactivated my account, the editor of the website copied and sent me the Comment. The Comment is by Abadir Ibrahim who wrote:

  11892 Hits

‘መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆመ መስሪያ ቤት ላይ’ ግዴታ የሚጥሉ ዉሎች በምን አይነት ቅርጽ መሆን አለባቸዉ?

መግቢያ

የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 1724 እንዲህ ይነበባል፤ መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆሙ መስሪያ ቤቶች ግዴታ የሚዋዋሉባቸዉ ዉሎች ሁሉ በጽሁፍና በሚገባ አኳኋን በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ባንድ ባስተዳደር ክፍል መስሪያ ቤት መዝገብ ወይም ዉል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠዉ ሰዉ ፊት መሰራት አለባቸዉ፡፡ እንግሊዘኛዉ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፤ Any contract binding the Government or a public administration shall be in writing and registered with a court, public administration or notary. የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት የሚዋዋላቸዉ ዉሎች በዚህ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.1724 የሚወድቁ ናቸዉ ወይ የሚለዉን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ፡፡ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነዉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ.14285 በመጋቢት 15 1997 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡

  13716 Hits

When can regulation be used to amend provisions of a proclamation? አዋጅን በደንብ ወይም በመመሪያ ማሻሻል ይቻላል?

Looking for a file in my computer, I stumbled upon this that I wrote a year or so ago, in relation to a debate/conversation that I was having with friends on facebook. Now I said why not and posted it here.

  12416 Hits

ያልተመለሰ የገንዘብ ብድር ያለስምምነትና ያለማስታወቂያ/ያለማስጠንቀቂያ ወለድ ይቆጥራል?

የጉዳዩ መነሻ

ለዚህ አጭር ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር 74950 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡ ጉዳዩ የገንዘብ ብድርን ይመለከታል፡፡ ተበዳሪ ከአበዳሪ በታሕሳስ 26 ቀን 1995 የተወሰደዉን ብር 237000.00 በጥር 30 ቀን 1995 ለመመለስ ቃል ገብቷል፡፡ ነገር ግን ገንዘቡን ሳይመልስ በመቅረቱ የአበዳሪ ወራሾች በተበዳሪ ላይ ሐምሌ 21 ቀን 2002 ባስገቡት ክስ ተበዳሪ ዋናዉን ገንዘብ እንዲመልስና ከየካቲት 01 ቀን 1995 መሰረት የሚታሰብ ወለድም እንዲከፍል ዳኝነት ይጠይቃሉ፡፡ ተበዳሪ በበኩሉ በዉላቸዉ ዉስጥ ወለድ ይከፍላል የሚል ቃል እንደሌለና ማስታወቂያ/ማስጠንቀቂያ ስላልተሰጠዉ ወለዱን መክፈል እንደማይገደድ ይከራከራል፡፡ በዚህ ሙግት የተነሳዉና ይህ ጽሁፍ የሚዳስሰዉ ጥያቄም ይኸዉ ነዉ፤ ያልተመለሰ የገንዘብ ብድር ያለስምምነትና ያለማስታወቂያ/ያለማስጠንቀቂያ ወለድ ይቆጥራል?

  16457 Hits

On the power of the federal government to develop and enforce criminal laws

The following is an extract from a monograph that I am developing on Ethiopian criminal law. I posted it here with a view to soliciting views from readers. Ethiopia is a federal state. Hence, the first question that should be raised is as to how  trial jurisdiction is allocated between federal courts on the one hand and courts of regional states on the other.

  13853 Hits

If the doctrine of precedent did not exist, it would have to be invented

A law that has been in force since 2005 (Federal Courts Proclamation 454/2005) declares that interpretations of law rendered by the Cassation Division of the Federal Supreme Court (hereinafter referred to as CDFSC), are binding on all federal and state courts. However, according to the same law, this does not prevent the CDFSC from providing a different interpretation in the future.

  14434 Hits
Tags: