Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Search Federal Laws
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
    • Quick links
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Contact us
    • Professional Advice?
    • How to submit a blog post
  • login
Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Search Federal Laws
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
    • Quick links
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Contact us
    • Professional Advice?
    • How to submit a blog post
  • login
Details
Category: Non-Contractual Liability (Tort Law)
18.Feb
Hits: 7829

በሌላ ሰው ቤት ወይም መሬት መግባት ቁጥር /2053/ እና ንብረት ስለመደፈር ቁጥር /2054/

የኢፊድሪ ሕገ መንግስት አንቀፅ 40 ስር   የግል ንብረት  ምን ማለት እንደሆነ ዘርዝሮ  ማንኛውም የኢትዩጵያ  ዜጋ  የግል  ንብረት  ባለቤት መሆኑ /መሆኗ እንደተከበረ  የሕግ  ጥበቃም  እንዳለው ደንግጓል፡፡ ይህ መብት  የመሸጥ፣  የመለወጥ፣ የማውረስ፣ ባለቤትነት የማዘወር  ወይም  የካሣ  ክፍያ  የመጠየቅ መብትን  ይጨምራል እንዲሁም  መሬት  የማይሸጥ  የማይለወጥ ቢሆንም በይዞታ  የመያዝና  የመጠቀም  መብት መኖሩን  በዚሁ  አንቀፅ ስር  ተደንግጓል፡፡

 

ስለሆነም በፍትሐብሔር  ሕግ ቁጥር 2053  መሠረት  አንድ ሰው  በሕግ ሳይፈቀድለትና የቤቱ ባለቤት ወይም ባለይዞታ እንዲሁም የመሬቱ ባለይዞታ ሳይፈቅድለትና  ያለመፍቀዱንም  በግልፅ  እየተናገረ  እላይ በተጠቀሰው  የቤት ሀብት  ወይም የመሬት ይዞታ ከገባ የገባው ሰው ጥፋተኛ ነው፡፡

 

አንድ ሁለት ነጥቦችን እናንሳ የመጀመሪያው በሕግ ሳይፈቀድለት እንግሊዝኛው /without due legal authority/ የሚለው  ነው፡፡

 

ለምሳሌ  አንድ  ፖሊስ  ከፍርድ ቤት የመበርበሪያ  ትዕዛዝ ይዞ  ቢመጣና  ለመበርበር ቤቱ  ውስጥ  ቢገባ አግባቡ በሕግ  ሳይፈቅድለት  አይባልም ፡፡  እንዲሁም አንድ ሰው  የወንጀል  ድርጊት ፈፀሞ ወደ  አንድ  ቤት ወይም  መሬት ቢገባና  ሌላ  ሰው ወይም  ፖሊስ  ተከትሎት  እዛ ቤት ወይም መሬት ቢገባ  አግባቡ በሕግ ሳይፈቅድለት ነው አይባልም፡፡  በዚህ ሁኔታ  ወደ ቤት ወይም መሬት የገባ ሰው  የባለቤቱ  ወይም  የበላይዞታው  ፍቃድ  ባይኖር እንኳን ጥፋተኛ  አይባልም፡፡

 

ሁለተኛው  ነጥብ  የማይፈቀድ  መሆኑን በግልፅ እየተናገረ የሚለው  ነው፡፡  ይህ ተቃውሞ  በቃል  ወይም በፅሑፍ  ሊሆን ይችላል፡፡ በማጠረስ ሊሆን  ይችላል? በሌላ  በኩል  ደግሞ  ወደ  መሬት ወይም ቤት  መግባቱ   የግድ በገቢው በራሱ መፈፀም  አለበት?  በቤት  እንሰሳ  አማካኝነት  ቢሆንስ?ግዑዝ  በሆነ  ነገርስ  ሊሆን ይችላል ?  ለምሳሌ እኔ ቤት የበቀለ ዛፍ ቅርንጫፍ  ወደ ጉረቤቴ  ቢያልፍስ?  ቆሻሻ  ወደ ሌላ  ሰው ቤት  ቢጣልስ? ዛሬ  ቴክኖሎጂው     በሪሞት  ኮንትሮል  በሚንቀሳቀስ  አንስተኛ  አሸንጉሊት  መኪና ወደ ሌላ  ሰው ቤት ወይም መሬት ቢገባስ? ሰልጣኖች  እስቲ  በእነዚህ  ጥያቄዎች  ላይ ተወያዩባቸው፡፡

 

ንብረት  ስለመደፈር ቁጥር /2054/

 

እላይ  የተመለከትነው  የማይንቀሰቀስ ንብረት  ነው በዚህ  ክፍል  ደግሞ  የምንቀሳቀስ  ንብረትን  አስመልክቶ ሕጉ  ምን  እንደሚል እንመለከታለን፡፡  እንደህ ዓይነት  ንብረትንም  አስመልክቶ  ቁጥር  2054  በሕግ  ሰይፈቀድለት የሚለውን ሐረግ  ይጠቀማል፡፡ ስለሆነም  ከላይ ለማስቀመጥ አንደሞከርነው አንድ  ፖሊስ  አንድን የሚንቀሳቀስ ንብረት በእግዚቢትነት  ለመያዝ  የፍርድ  ቤት  ትዕዛዝ ይዞ  ቢመጣና  ንብረቱን  ቢወስድ  ሕገ  ሳይፈቅድለት  ወሰደ  አያስኘውም፡፡ የግል ንብረቱ ወይም የባለይዞታው  ፍቃድ  እንኳን  ሳይኖር ቢወሰድ ጥፋተኛ  አያስብለውም፡፡

 

ሌላው ነጥብ አለመፍቀዱንም በመግለፅ ሲናገር የሚለውን በሌላ የፍትሐብሔር ቁጥር  ለማስረዳት ቁጥር  1148/2/ መሠረት አንድ ሰው እጅ ያደረገው ነገር በንጥቂያ  ከተወሰደበት  የተወሰደበትን ነገር መመለስ እንደሚችል  ይደነግጋል፡፡ ስለዚህ   እንዳይነጥቅ  የሚያደርገው ትግል  ነገሩ  እንዳይወሰድበት  አለመፍቀዱን  መግለጫ ነው  ስለሆነም  አንድ ሰው  የሌላን  ሰው  ተንቀሳቃሽ  ንብረት ሕግም  ሳይፈቅድለት ወይም  ባለቤቱ  ወይም  ባለይዞታው ሳይፈቅደለት  የወሰደ እንደሆነ  በቁጥር  2050 መሠረት ጥፋተኛ ነው፡፡

Read Next

  • Annual Leave in Ethiopia: Your Rights Under Labour Proclamation 1156/2019
    14.May
  • Ethiopia's Forex Bureau Requirements
    Ethiopia's Forex Bureau Requirements
    28.Aug
  • Administrative Law (30)
  • African Human Rights Law (18)
  • African Union Law (6)
  • Alternative Dispute Resolution (33)
  • Agency (6)
  • Bankruptcy Law (4)
  • Civil Procedure (12)
  • Conflict Laws (3)
  • Constitutional Law (5)
  • Construction Law (3)
  • Contract Law (7)
  • Criminal Law (10)
  • Criminal Procedure (6)
  • Criminology (4)
  • Customary Law (4)
  • Employment and Labor Law (17)
  • Environmental Law (5)
  • Evidence Law (6)
  • Family Law (5)
  • Gender and the law (4)
  • Human Right Law (5)
  • Humanitarian Law (7)
  • Insurance, Banking and Negotiable Instrument Law (6)
  • Intellectual Property Law (4)
  • International Organizations (4)
  • Introduction to law and Law of Persons (4)
  • Investment Law (10)
  • Islamic Law (2)
  • Judgment writing (0)
  • Jurisprudence (1)
  • Land Law (10)
  • Law and Development (0)
  • Legal History (0)
  • Legal Profession (0)
  • Legal Research Methods (0)
  • Legal Writing (0)
  • Legislative Drafting (0)
  • Maritime Law (3)
  • Non-Contractual Liability (Tort Law) (10)
  • Pre-Trial Skills and Trial Advocacy (0)
  • Property Law (27)
  • Public Enterprises and Cooperatives (0)
  • Public International Law (0)
  • Refugee Law (0)
  • Sales and Security Devices (0)
  • Sentencing and Execution (4)
  • Succession Law (6)
  • Taxation Law (4)
  • Trade and Business Organizations (2)
  • Administrative Contract (16)
  • Federalism (3)
Copyright © 2025 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved.
Maintained by Liku Worku Legal Services!
Learn More ×