Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Federal Laws Database
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
    • Quick links
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • Discussions
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Professional Advice?
    • Contact us
    • How to submit a blog post
  • login

የህሊና ጉዳት ካሳ (ህሊና ዋጋው ምን ያህል ነው?)

የህሊና ጉዳት ካሳ የተጎጂውን የስሜት መጎዳት ከግንዛቤ ባስገባ ሁኔታ መወሰን እንዳለበት ብዙዎቹ ይስማማሉ። የህሊና ጉዳት በተጎጂው ላይ የደረሰውን የስሜት መጎዳት፥ የስነ-ልቦና ጉዳት፥ ሐዘን፥ ሀፍረት፥ ውርደት ወዘተ... የመሳሰሉትን ጉዳቶች ያካትታል።

ይሁን እንጂ በፍታብሔር ሕጉ ካሳ የሚያስገኙ የህሊና ጉዳት ዓይነቶች እና ለህሊና ጉዳት የሚከፈለው የካሳ መጠን የጉዳት ካሳ መርህን በሚቃረን መልኩ የተጎጂውን ተገቢውን ካሳ የማግኘት መብት የሚያጣብብ ነው የሚል እምነት አለኝ። ለዚህም ምክንያት የማደርገው፦

Details
Category: Laws that need amendment - መሻሻል የሚገባቸው ሕጎች
Sentayehu Getachew By Sentayehu Getachew
Sentayehu Getachew
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 16589
  • Laws that need amendment

የኮንዶሚኒየም ቤት እስከ አምስት ዓመት እስኪሞላው ድረስ የባለቤትነት መብት ለማስተላለፍ አይቻልም የሚለው አዋጅ ቁጥር 19/97 አንቀፅ 14 (2) ቢሻሻልስ?

የኮንዶሚኒየም ቤትን (የጋራ ህንፃን) አስመልክቶ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 370/1995 ተከትሎ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአስተዳደሩን ቤቶች የማስተላለፍ ኃላፊነትና አፈፃፀሙን ለመወሰን በወጣው አዲስ ነጋሪት ጋዜጣ አዋጅ ቁጥር 19/97 አንቀፅ 14 (2) ላይ የኮንዶሚኒየም ቤት እጣ የደረሰው ሰው ዕጣው ከደረሰው ቀን አንስቶ እስከ አምስት ዓመት ድረስ ለሶስተኛ ወገን በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ የማይችል ስለመሆኑ ተመልክቷል፡፡ condoባለ እጣው እጣ ከደረሠው ቀን ጀምሮ አምስት ዓመታት ሳይሞላ ቤቱን አስመልክቶ በማናቸውም ሁኔታ የባለቤትነት መብቱን ለማስተላለፍ ውል እፈፅማለሁ ቢል የሠነዶች ማረጋገጫ ፅ/ቤት በዚህ ሕግ መሠረት አምስት ዓመት ሳይሞላ ማስተላለፍ እንደማይቻል በመግለፅ ተዋዋዮችን ይመልሳል፡፡

Details
Category: Laws that need amendment - መሻሻል የሚገባቸው ሕጎች
Abiyou Girma Tamirat By Abiyou Girma Tamirat
Abiyou Girma Tamirat
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 21383
  • Laws that need amendment

ስለአስተዳደር ሕግ አንዳንድ ነጥቦች

ባለንበት ዘመን ሕገ መንግሥት ወይም ስለመንግሥት አሠራርና አመራር የሚደነግግ ሕግ የሌሎው ሀገር ለማግኘት ያስቸግራል፡፡ ሳስበው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መደንገግና በዛው ልክ መቆጣጠር ያስፈለገበት መሠረታዊ ምክንያት የሰው ልጅ ካለፈባቸው የችግርና የጦርነት ውጤት የቀሰመው አብይ መፍትሔ እንደሆነ ይሰማኛል፡፡ አብዛኞቹ ሀገራት በሕገ መንግሥታቸው ውስጥ ከሚያካትቱት መሠረታዊና ጥቅል ድንጋጌዎች መካከል የመንግሥት ሥልጣንና ተግባር፣ የዜጎች መሠረታዊ መብትና ግዴታ፣ የመንግሥት አስተዳደርና የሥልጣን ክፍፍል እንዲሁም የአሠራር ሁኔታ ይገኙበታል፡፡

Details
Category: Matters that need enactment - ሕግ ሊወጣላቸው የሚገቡ ጉዳዮች
Liku Worku By Liku Worku
Liku Worku
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 11989
  • General
  • enactment

Inapplicable Provisions - ተፈፃሚነት ያላገኙ ድንጋጌዎች Article Count:  5

በዚህ ክፍል አንድን ችግር ለመፍታት ወይም አንድን ድርጊት ለመቆጣጠር ከወጡ ሕጎች መካከል ሕጉ በሚፈልገው መጠን ያልተተገበሩ የሕግ ድንጋጌዎችን እንዲሁም ዝርዝራቸው በሕግ ይወሰናል ተብሎ ያልተወሰኑ ድንጋጌዎችን እንዳስሳለን፡፡ የዚህ ክፍል ዓላማ ለኅብረተሰቡ፣ ለሕግ አውጪው፣ ለሕግ አስፈጻሚው እና ለሕግ ተርጓሚው እየተሠራባቸው ስላልሆኑ የሕግ ድንጋጌዎች በማሳወቅ ድንጋጌዎቹ ወደ ተግባር የሚቀየሩበትን መንገድ ማመላከት ነው፡፡

Laws that need amendment - መሻሻል የሚገባቸው ሕጎች Article Count:  2

በዚህ ክፍል አንድን ጉዳይ አስመልክቶ  ከወጡ ሕጎች (ድንጋጌዎች) መካከል ከሕጉ ዓላማ፣ የሕጉ አፈፃፀም እያደረሠ ካለው ችግር፣ ከሕጉ ኋላ ቀርነት፣ ከሌሎች ሀገራት ተሞክሮዎችና ሌሎች ነጥቦች አንፃር ተጨባጭና ምክንያታዊ መከራከሪያዎችን በማንሳት ሊሻሻሉ ይገባል የምንላቸውን ድንጋጌዎች እንዳስሳለን፡፡ የዚህ ክፍል ዓላማ ለሕግ አውጪው ሊሻሻሉ የሚገባቸውን የህግ ድንጋጌዎች (ሕጎች) ከነምክንያታቸው ማመላከትና የሚሻሻሉበትን ሁኔታ መጠቆም ነው፡፡

Matters that need enactment - ሕግ ሊወጣላቸው የሚገቡ ጉዳዮች Article Count:  1

በዚህ ክፍል በኢትዮጵያ ሕጎች ውስጥ ሽፋን ያላገኙ ግን ደግሞ በኅብረተሠቡ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ውስጥ ሕግ የማያውቃቸው ጉዳዮች ሕግ ባለመውጣቱ የተነሳ እየደረሱ ያሉ ችግሮችንና ምርጥ ተሞክሮዎችን በማንሳት ሕግ ሊወጣላቸው ይገባል የምንላቸውን ጉዳዮች እንዳስሳለን፡፡ የዚህ ክፍል ዓላማ ለሕግ አውጪው ሕግ ሊወጣላቸው የሚገቡ ጉዳዮች ከነምክንያታቸው ማመላከትና ሕግ የሚወጣበትን ሁኔታ መጠቆም ነው፡፡

Page 2 of 2

  • 1
  • 2
Copyright © 2023 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved.
Maintained by Liku Worku Law Office