የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የባዮ ሴፍቲ ረቂቅ አዋጅን ግንቦት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. አጸደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ኃብትና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት በማድረግና የማሻሻያ ሃሳቦችን በማቅረብ ሕጉ እንዲጸድቅ አድርጓል፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የባዮ ሴፍቲ ረቂቅ አዋጅን ግንቦት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. አጸደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ኃብትና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት በማድረግና የማሻሻያ ሃሳቦችን በማቅረብ ሕጉ እንዲጸድቅ አድርጓል፡፡
Abyssinia Law is a legal resource portal providing open access to primary and secondary legal materials for Ethiopia, such as laws, court decisions, articles, contact guidance and Lawyers Directory - with texts supplemented by online videos, a discussion forum and user blog. The service gives free access to Federal and State consolidated laws of Ethiopia (with status information whether the law is amended, repealed or effective)