Family Law Blog
ጋብቻ በሁሉም ባህሎችና ሃይማኖቶች ትልቅ ክብር እና ልዩ ቦታ የሚሰጠው የሃገር ምሶሶ የሆነ የቤተሰብ ተቋም የሚፈጥ ሕጋዊ ኩነት ነው፡፡ በመሆኑም ፀንቶ እንዲቆይ በመንግስት እና በህብረተሰቡ ጥበቃ ይደረግለታል፡፡ መንግስት ጋብቻ ሲመሰረት፣ በጋብቻ ውስጥ እና ሲፈርስ ግንኙነቱ የሚመራበትን ሥነ ስርዓት በህግ በመደንገግ ጥበቃ ያደርጋል፡፡ ጋብቻ በፍች እንዲፈርስ ጥያቄ በሚቀርብበት ወቅት ፍርድ ቤት...
55 Hits
Dawit Mengiste
18 September 2023
About the Law Blog
በመዲናችን የመሬት ሕግ ላይ ትኩረት ያደረገውና ”የከተማ መሬት ሕግ በአዲስ አበባ” የሚል አርዕስት ያለው መጽሐፍ ስለ መሬት ሕግ ጠቅላላ ጽንሰ ሃሳባዊ ጉዳዮችን ጨምሮ ስለ እስከዛሬው የአገራችን የመሬት ስሪት ሁኔታ፣ ከዚሁ ጋር ተያያዥነት ስላላቸው የመዲናችን ዋና ዋና ጉዳዮች ለምሳሌ የመዲናችንን የቆዳ ስፋት፣ የወሰን አከላለል እና ሕጋዊ አቋም የሚያብራሩ እንዲሁም ከመዲናችን ምስረታ ጀምሮ እስ...
335 Hits
ብርሃን በቀለ
18 September 2023
International Law Blog
Until this day, no scholarly research has squarely dealt with the process of reception of international law into Ethiopia’s domestic legal system and its status and relationship with domestic laws. Some works have addressed the position of internatio...
128 Hits
ብርሃን በቀለ
01 September 2023
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture

መንግሥት ብቻውን የሀገሪቱን የመሠረተ ልማት ፕሮጀክት ሥራዎች ማከናወን የማይችል ከመሆኑ በተጨማሪ የግሉ ዘርፍ በሀገሪቱ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክት ሥራዎች ላይ የራሱን የሆነ ድርሻ ሊወጣ የሚገባው መሆኑን ተከትሎ በዚህ ረገድ መንግሥት ከግሉ ዘርፍ ጋር የሚኖረውን የሥራ ግንኙነት ለመወሰን እና በሕግ አግባብ ለመምራት ይቻል ዘንድ መዉጣቱ ይታወሳል፡፡

658 Hits
Construction Law Blog
መግቢያ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነው ጉዳይ ልክ የዛሬ አመት ገደማ በአዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ ልዩ ስሙ ሰሚት በሚባል ስፍራ የተደረመሰውን ህንጻ እና እሱን ተከትሎ የከተማ አስተዳደሩ ባወጣው ደብዳቤ (circular) መሰረት አስገዳጅ የኮንስትራክሽን ኢንሹራንስ በድጋሜ እንዲኖር መደረጉን በማስመልከት ነው፡፡ እንደሚታወ...
15782 hits
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
በዳኛው ገጠመኝ እንጀምር። የአንዱ የኦሮሚያ ወረዳ ፍ/ቤት ዳኛ ለተዘዋዋሪ ችሎት በሕዝብ ትራንስፖርት እየሄደ ነበር። መኪናው ውስጡ ሞልቶ ረዳቱ ከላይ ለመጫን ይቃጣዋል። መኪናው ላይ የተፃፉ ጥቅሶች እንቅጩን ይናገራሉ። "ታሪፍ እንጂ ትራፊክ የለም፣ ጠጋ ጠጋ በሉ"  "የሰው ልጅ ክቡር ነው፣ ትርፍ ሰው የለም ግቡ" "...
10477 hits
Criminal Law Blog
ዳግም ኢጣሊያ ወረራ ፈፅሞ ለአምስት አመት ግዛቱን ባስተዳደረበት ጊዜና ኢጣሊያን በእንግሊዝ አጋዥነትና በሀገር ውስጥ በነበሩ አርበኞች ያላቋረጠ ትግል ከሀገር ሲባረር ስልጣን በቀዳማዊ ሀይለ ስላሴ ቁጥጥር ስር ቢገኝም የእንግሊዝ መንግስት አስተዳደር በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ፣ ፓሊቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ጣልቃ ገ...
4159 hits
Commercial Law Blog
Though the Ethiopian government already introduced Public Private Partnerships through the enactment of the Ethiopian Federal Government Procurement and Property Administration Proclamation No. 649/20...
8462 hits

Inapplicable Provisions

  • የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ ከቁጥር 132 እስከ 135 ድረስ ምትክ ዳኞች /Judicial Commissioners/ በፍርድ ቤቶች ስለሚሾሙበት፣ የሥራ ኃላፊነታቸው ምን እንደሆነና ሌሎች ተያያዥ ነጥቦችን ያስቀምጣል፡፡ ለመሆኑ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ ምትክ ዳኞችን አስመልክቶ የሚያስቀምጣቸው ነጥቦች ምንድን ናቸው? ለተከራካሪ ወገኖች የምትክ ዳኞች መሾም አስፈላጊነቱ ምንድን ነው? ሕጉ በተግባር እየተፈፀመ ነው ወይ? የሚሉና ሌሎች ነጥቦችን እንዳስሳለን፡፡

  • በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 112 እና 113 መሠረት በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ በምስክርነት የሚቀርቡ ምስክሮች ለምስክርነት ወደ ፍርድ ቤት በሚመጡበት ጊዜ ለመጓጓዣ እና ሌላ የቀን ወጪ የሚሆን ገንዘብ ሊከፈላቸው እንደሚገባ፤ ለምስክርነት የሚመጣው ሰውም የባለሙያ ምስክር ከሆነ የሚሰጠው ምስክርነት እንደሚፈጀው ጊዜ እና አድካሚነት ተጨማሪ አበል ሊከፈለው እንደሚገባ፤ ለምስክሮቹ ወጪ የሚከፈለው ገንዘብ አከፋፈል ፍርድ ቤቱ በሚያዘው ሁኔታና ጊዜ መሠረት እንደሚሆን እንዲሁም ለምስክሮች የሚቀመጠው ገንዘብም የማይበቃ ከሆነ ፍርድ ቤት ተጨማሪ አበል ሊያዝ እንደሚችል ተመልክቷል፡፡ በተጨማሪም ለምስክሮች የሚከፈለውን አበል መክፈል ያለበት አስመስካሪው ወይም እንዲመሰከርለት የሚፈልገው ተከራካሪ ወገን መሆኑንና ተከራካሪው ፍርድ ቤቱ ለምስክሮች እንዲከፍል ያዘዘውን የምስክሮች ወጪ ለመሸፈን እምቢተኛ ከሆነ ፍርድ ቤቱ የተከራካሪው የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት ተሸጦ እንዲከፈል ወይም የተጠራው ምስክር ቃሉን ሳይሰጥ እንዲመለስ ወይም ሁለቱንም አጣምሮ ሊወስን እንደሚችል ተመልክቷል፡፡  

  • በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 148 (1) እና (2) ላይ እንደተደነገገው በወንጀል ጉዳዮች ላይ ማስረጃ ተሰምቶ ካበቃ በኋላ ዐቃቤ ሕግ እና ተከሳሽ ስለሕጉ፣ ስለነገሩ እና ስለማስረጃዎች ሁኔታ የክርክር ማቆሚያ ንግግር ያደርጋሉ፡፡ ይህንን ድንጋጌ ተከትሎ ከጥቂት ችሎቶች በስተቀር ፍርድ ቤቶች በሕጉ መሠረት ማስረጃ ተሰምቶ ሲያበቃ ዐቃቤ ሕግና ተከሳሽ የክርክር ማቆሚያ ንግግር እንዲያቀርቡ ያደርጋሉ፡፡

  • በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 97 መሠረት ኤግዚቢት ወይም ከወንጀል አፈፃፀም ጋር በተያያዘ ወንጀል የተፈጸመበት ወይም ወንጀል ለመፈጸም በመሣሪያነት የዋሉ ቁሶች (ነገሮች) እንዴት ሊቀመጡና በማስረጃነት ሊያገለግሉ እንደሚገባ ተመልክቷል፡፡

    በዚሁ መሠረት ኤግዚቢቶች ላይ የፍርድ ቤት መዝገብ ሹም ቁጥርና ምልክት አድርጎባቸው በተጠበቀ ስፍራ ሊያስቀምጣቸው እንደሚገባና ከተቀመጡበት ስፍራም ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደማይወጡ ተመልክቷል፡፡ ሆኖም በተግባር ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳዮች በኤግዚቢትነት የሚያዙ ንብረቶችን ተቀብለው አይመዘግቡም በተጠበቀ ስፍራም አያስቀምጡም፡፡

  • በ1992 ዓ.ም ወጥቶ በሥራ ላይ ያለው የፌዴራል ፍርድ ቤት ጠበቆች ፈቃድ አሰጣጥና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 199/1992 ማንኛውም ሰው የጥብቅና ፈቃድ ሳይኖረው የጥብቅና አገልግሎት መስጥ እንደማይችል በመደንገግ ፈቃድ እንዴት እንደሚገኝ፣ ፈቃድ ለማግኘት መሟላት ስላለባቸው መስፈርቶች፣ የፈቃድ ዓይነቶች፣ ፈቃድ ስለሚሰጥበት አኳኋን፣ ፈቃድ ስለማደስ፣ ስለመመለስ፣ ስለመሰረዝ እና ከዚሁ ጋር የተገናኙ ሌሎች ዝርዝር ነገሮችን አካትቶ ይዟል፡፡