በፍርድ ቤት አወዛጋቢ የሆኑ የውርስ ጉዳዮች እና መፍትሔዎቻቸው

እንደመግቢያ ይህ ፅሑፍ “የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ መሰረተ-ሐሳቦች” ከሚለው 3ኛ ዕትም መፅሐፍ በ10ኛ ምዕራፍ ላይ የተከተበ ሲሆን በዚህ መፅሐፍ በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዕትም ያልነበር ነው፡፡ በዚህ መፅሐፍ በ3ኛ ዕትም በምዕራፍ 10 ላይ ከተነሱ በርካታ ጉዳዮች መካከል...

በኢትዮጵያ ከሕግ አገልግሎት የሚሰበሰብ የተጨማሪ እሴት ታክስና የተርን ኦቨር ታክስ አዙሪት ጥያቄዎችና መውሰብስቦች

በኢትዮጵያ የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የተርን ኦቨር ታክስን በመጠቀም ከሕግ አገልግሎት ሽያጭ ላይ ታክስ እንደሁኔታው በፌዴራሉ እና በክልል መንግሥታት በመጣሉ በተግባርም እየተሰበሰበ ይገኛል።

የማስረጃ ሕግ - ሕጉ እና አተገባበሩ

በሰዎች የእለት ከዕለት መስተጋብር ዉስጥ ከሚፈጠሩ ነገሮች መካከል አንዱ ቅራኔ ነዉ። ቅራኔ ሲኖር ደግሞ የመረጃ ወይም ማስረጃ ጉዳይ አብሮ ይነሳል። በተለይ ለዳኝነት አካላት ማለትም ለፍርድ ቤት፤ ለግልግል እና ለመሳሰሉት በሚቀርቡ ክርክሮች ላይ ማስረጃን ወይም መረጃን የሚመለከቱ ጉዳዮች መነሳታቸዉ አይቀሬ...

Criminal Reinstatement in Ethiopia: Exploring the Factors Behind its Limited Application

Introduction Criminal reinstatement (simply reinstatement) also known as “Expungement” or...

የሕግ አረቃቀቅ ሥርዓት በኢትዮጵያ

ሕግ ማርቀቅ አንዱ እና ዋነኛው የሕግ ሙያ ዘርፍ ነው፡፡ ሕግ ማውጣት የሚያስፈልግበት ዋና ዓላማ የመንግስትን ፖሊሲ ለማስፈፀም ነው፡፡ በዚህም የተነሳ ሕግ የፖሊሲ ማስፈፀሚያ ተደርጎም ይወሰዳል፡፡ የሕግ አረቃቅ ላይ ሊወሰድ የሚገባው ጥንቃቄ እና የአረቃቅ ሂደቱ ሕጉ ከፀደቀ በኋላ የሚኖረው አተገባበር ላይ...

በሌላ ሰው ይዞታ ላይ ቤት የሰራ ሰው መብት - አንዳንድ ነጥቦች 

ሲፈጠር የአንድ ቤተሰብ የነበረው መሬት ቤተሰቡ በቢሊዮን ሲራባ አንድ ኢንች አልጨመረም። በመንኮራኩር ሰማይ ቢታሰስ በሮኬት ጠፈር ቢሰነጠቅ በምድር ላይ እንዳለው ያለ መሬት እስካሁን አልተገኘም። በምድር ያለው መሬትም በተለያዩ ምክንያቶች ጠቀሜታው እየቀነሰ፣ ለምነቱ እየጠፋና እየጠበበ ይገኛል። መሬት...

Pro. No. 1249/2021 - Federal Advocacy Service Licensing and Administration Proclamation

10604 Downloads

Pro. No. 1249/2021 - Federal Advocacy Service Licensing and Administration Proclamation

WHEREAS, it is necessary to ensure better protection of users of advocacy service;  provision of high quality and well-organized advocacy service; and raising the professional standard of advocacy service is necessary to promote rule of law and the right of access to justice; 

WHEREAS, it is necessary to establish a system that is designed to advance the public interest and prevalence of justice; a joint administration that balances the respective roles of the government and practitioners in order to ensure advocacy services provided with professional independence;

WHEREAS, it is necessary to lay down a system that directs and governs law firms which provide uninterrupted and institutionally guaranteed advocacy service to users of advocacy service;

WHEREAS, it is necessary to establish a system whereby advocates undergo continuing professional training intended to keep them well informed of the latest developments in the form of new laws, legal concepts, and relevant local and international practices;

WHEREAS, it is necessary to establish a system whereby advocates can, individually as well as through their own associations, ensure their rights and interests are respected, and advance their knowledge, expertise and professional standards;

WHEREAS, it is necessary to establish a mechanism by which complaints arising out of the administration of advocacy services are fairly entertained;

NOW, THEREFORE, in accordance with Article 55(1) of the Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby Proclaimed as follows:

File Name: Federal Advocacy Service Licensing and Administration Proclamation - Pro. No. 1249-2021.pdf
File Size: 1.62 MB
Download: 10604 times
Created Date: 10-06-2021