ይህ አጭር ጽሑፍ ጠበቆች በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት የተረጋገጠላቸውን ሙያቸውን የመምረጥ መብት ከስራቸው ባህሪ አንፃር ከጥብቅና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ፣ ከንግድ ሕጉ እና ከሐምሌ 01/2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሐምሌ 10/2017 ዓ.ም ከፀደቀው የፌደራል ገቢ ግብር (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1395/2017 አንፃር ዳሰሳ ለማድረግና የግል ምልከታን ለማስፈር ነው፡፡ መልካም ንባብ!