የኢፌድሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 449፦
449. ፍርድ ቤትን መድፈር
(1) ማንም ሰው በፍርድ ቤት ምርመራ በሚደረግበት ወይም የፍርድ ሥራ በሚከናወንበት ጊዜ፦
የኢፌድሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 449፦
449. ፍርድ ቤትን መድፈር
(1) ማንም ሰው በፍርድ ቤት ምርመራ በሚደረግበት ወይም የፍርድ ሥራ በሚከናወንበት ጊዜ፦
መግቢያ
በዘመናዊ አሠራር የወንጀል ጉዳይን እንዲከታተል የተቋቋመ እያንዳንዱ መሥሪያ ቤት ለፍርድ ሊቀርቡ የሚገባቸውን ጉዳዩች አይነትና ብዛት ለመለየት የሚያስችለው ሥነ ሥርዓት ይቀይስለታል፡፡ ይህ እንዲሆን የሚያሰፈለገውም በሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች ነው፡፡ አንደኛ አንድ ሰው ወንጀል ሰርተሃል ተብሎ በሚከሰሰበትና ለፍርድ በሚቀርብበት ጊዜ ብዙ ችግር ሊገጥመው እንደሚችል የታወቀ ነው፡፡ በወንጀል ተግባር ተከሶ ለፍርድ የሚቀርብ ሰው የሚደርስበት የማሕበራዊና የኢኮኖሚያዊ ቀውስ በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ስለዚህ የዚህ አይነቱ ከባድ ጉዳት ሊደርስ የሚገባው በእርግጥ ወንጀል በሰሩና ወንጀል ለመስራታቸውም የማያጠራጠር ማስረጃ በቀረበባቸው ሰዎች ላይ መሆን አለበት፡፡ አንድን ሰው ወንጀል ሰርተሃል ብሎ መክሰስና በማሕበራዊ ኑሮ ውስጥ ያለውን ክብር ዝቅ ማድረግ ቀላል ነው፡፡ ክሱን በማስረጃ ማረጋገጥና ተከሣሹን ጥፋተኛ ማስደረግ ግን በጣም አስቸጋሪ ነው፡፡ ስለዚህ በማስረጃ ሊረጋገጡ የማይችሉ ወንጀሎች በተቻለ መጠን በአጭሩ መቋጫ እንዲያገኙ ማድረግ የመንግሥት ሃላፊነት ነው፡፡
ሁለተኛ የወንጀልን ጉዳይ በፍጥነት ውሣኔ ማሰጠት ሲገባ በልማድ እንደሚታየው ግን ይህን ማድረግ እንዲህ ቀላል ሆኖ አልተገኘም፡፡ በማንኛውም አገር እንደሚታየው የወንጀል ሥራ በየአቅጣጫው እየጨመረ በመሄድ ላይ የሚገኝ ቢሆንም እንኳን ሁሉንም ወንጀል አድራጌዎች ወዲያውኑ ወደ ፍርድ ቤት ለማቅረብና ለማስቀጣት አይቻልም፡፡ ከወንጀሎቹ ብዛት አንፃር ሲታይ ደካማወቹ ጉዳዩች በአጭሩ የሚቋጩበት ዘዴ መኖር አለበት፡፡ ከማስረጃ አኳያ ጠንካራዎቹን እና ደካማዎቹን ጉዳዩች የምናጣራበት ዘዴ ቀዳሚ ምርመራ በመባል ይታወቃል፡፡ ይህ ጠንካራዎቹን እና ደካማዎቹን ጉዳዩች የማበጠሩና የመለየቱ ተግባር እንደየ አገሩ የሕግ ሥርዓት ለዐቃቤ ሕግ ወይም ለመርማሪ ዳኛ (investigating Judge) ወይም የሕግ ሙያ ለሌላቸው እማኝ ዳኞች (Grand juries) ሊሰጥ ይችላል፡፡ ከፖሊስ የምርመራ መዝገብ የደረሰው ዐቃቤ ሕግ ጉዳዩ በቀዳሚ ምርመራ አድረጌ ፍርድ ቤት መጣራት የሚገባው ሆኖ ካገኘው ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን እንዲያጣራ ሊያዝ ይችላል፡፡ ዐቃቤ ሕግ ጉዳዩ ለቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ ትዕዛዝ የሚሰጠው ምን ምን ሁኔታዎች ተሟልተው ሲገኙ ነው? ጉዳዩ ለቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍርድ ቤት ሣያቀርብ በቀጥታ ክሱን በዳኝነት ለማየት ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ቢያቀርብ ሊመጣ የሚችለው ውጤት ምንድን ነው ? የቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍርድ ቤት ሥልጣን ተግባርና ዓላማ ምንድን ነው?
ከላይ ለቀረቡት ጥያቄዎች አጥጋቢ ምላሽ ለማገኘት ቀዳሚ ምርመራን (ቀዳሚ ምርመራ (Preliminary Inquiry) በሌሎች ሐገራት Preliminary Hearing, Preliminary Examination ወይም Examining Trial በመባል ይጠራል) አስመልክቶ በሌሎች ሐገራት ያለውን የሕግ ማዕቀፍ ይዘትና አሠራር በቅድሚያ መመልከት አስፈላጊ ነው፡፡
በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 145 ላይ አንድ ምስክር በፖሊስ ምርመራ ወቅት የሰጠው ቃል ዓቃቤ ሕግ ወይም ተከሳሹ ባመለከተ ጊዜ የተሰጠውን ምስክርነት ፍርድ ቤቱ ሊመለከተው እንደሚችል ተደንግጓል፡፡ ይህ መብት የተሰጠው ለዓቃቤ ሕግ እና ለተከሳሽ በእኩል ደረጃ ቢሆንም ሙሉ በሙሉ በሚባል አኳኋን እየተጠቀመበት ያለው ዓቃቤ ሕግ ነው፡፡ ዓቃቤ ሕግ በማስረጃነት የቆጠረው ምስክር በማንኛውም ምክንያት በችሎት ቀርቦ መመስከር ባልቻለ ጊዜ ሁሉ ዓቃቤ ሕግ የሚጠቅሰው ሥነ ሥርዓት የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 145ን ነው፡፡ በችሎት የቀረቡ ምስክሮች አጠራጣሪ ወይም የቀረበውን ክስ በሚገባ የማያስረዱ ሲሆን ዓቃቤ ሕግ ፊቱን ወደ 145 ያዞራል፡፡ 145 የዓቃቤ ሕግ የማስረጃ ክፍተት ማሟያ እየሆነ መጥቷል፡፡ ፍርድ ቤቶችም ይህንንኑ ለፖሊስ የተሰጠ የምስክርነት ቃል በአብዛኛው ተቀብለው በማስረጃት ሲጠቀሙበት ይሰተዋላል፡፡
የዚህ ጽሑፍ መሠረታዊ ማጠንጠኛም የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 145 ያለአግባብ በዓቃቤ ሕግና በፍርድ ቤቶች ጥቅም ላይ ውሏል የሚለው ነጥብ ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ይህን ሁኔታ በሚከተሉት ሦስት ነጥቦች እንዴት ተገቢ እንዳልሆነ ለማብራራት እሞክራለሁ፡፡
1. በተከሳሹ መስቀለኛ ጥያቄ፣ በፍርድ ቤቱ የማጣሪያ ጥያቄ ያልቀረበለት፣ ተገቢው መኃላ ፈጽሞ ምስክርነቱን ያልተሰጠን የምስክርነት ቃል በማስረጃነት መቀበል ሕገ መንግሥታዊ ስላለመሆኑ
አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ እስኪባል ንፁህ ነው፡፡ ይህ ንጹህነቱ ጥፋተኛ እስኪባል ድረስ ከሚረጋገጥባቸው የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ደረጃዎች አንዱ የቀረበበትን ምስክር በጥያቄዎቹ መፈተን ሲችል ነው፡፡ ተከሳሽ የቀረበበትን ምስክር ሲጠይቅ ለፍርድ ቤቱ የሚያሳየው እውነት ከመኖሩም ባላይ ፍርድ ቤቱ ስለ ምስክሩ ታማኝነት፣ ስለምስክርነቱ ክብደት እና ተገቢነት የሚረዳው እውነት ይኖራል፡፡ በተከሳሽ መስቀልያ ጥያቄ ያልቀረበለት ምስክር ምስክር ሳይሆን ቃል አቀባይ ነው፡፡ በጥያቄ የሚመሰከረው ምስክርነት እውነትና ያልተመረመረ ምስክርነት ምስክርነት ሳይሆን የአቋም መግለጫ ነው፡፡ ለዚህም ነው በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 20 ላይ የተከሰሱ ሰዎች የቀረቡላቸውን ምስክሮች የመጠየቅ መብት የተጎናጸፉት፡፡ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 136 እና ተከታዮች ድንጋጌዎችም ስለምስክርነት ሥርዓት ቁልጭ ተደርጎ ተቀምጧል፡፡ በሥነ ሥርዓት ሕጉ አንድ ምስክር በአንድ ተከሳሽ ላይ እንዲመሰክር ሲደረግ ስለ እውነት በሚያምንበት ነገር የመማል፣ በሚመሰክርበት ጊዜ ለተከሳሽ መስቀልያ ጥያቄዎች እንዲሁም ለፍርድ ቤቱ የማጣሪያ ጥያቄዎች ተገቢውን መልስ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ ምናልባትም እንደ ክርክሩ ደረጃ ከኤግዚቢቶች፣ ቀደም ሲል ከተሰጠው ምስክርነት ከነገሮች ጋር የተዛመዱ ፈታኝ የመስቀልያ ጥያቄዎች ይቀርቡለታል፡፡ በነዚህ ሂደቶች አልፎ የሰጠው ምስክርነት ከጉዳዩ ጋር ተገቢነት ያለው፣ የማስረዳት ክብደቱ ከፍተኛ የሆነ፣ እምነት የሚጣልበት ምስክርነት ሰጥቶ ከሆነ በርግጥም ተከሳሹ በዚህ ምስክር ምስክርነት ንጹህ ሆኖ የመገመት ካባው ወልቆ ጥርጣሬ ላይ ሊወድቅ ይችላል፡፡ ይህን ማስተባበል ባለመቻሉም ወንጀለኛ ተብሎ ቢፈረጅ የፍትሕ ሥርዓቱ የሚፈልገው ተገቢ ሁነት ነው እና እሰይ እንጂ ለምን ሊባል አይችልም፡፡
በሕገ መንግሥቱም ሆነ በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተቀመጡ የመማል፣ በክስ ሂደቱ የቀድሞ ጥፈተኝነት ያለመግለፅ፣ ዋና ጥያቄ መስቀለኛ ጥያቄ እና ድጋሜ ጥያቄ የመጠየቅና የመጠየቅ፣ በተለየ ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር በግልፅ ችሎት የመዳኘት፣ ጉዳዮች ዓላማው በተድበሰበሰ፣ ግልፅነት በጎደለው፣ ተገቢው ጥያቄ ባልቀረበበት፣ እምነት በማይጣልበት፣ ሀሰት በሆነ ምስክርነት ንፁህ የሆኑ ሰዎች ወንጀለኛ እንዳይባሉ ለመከላከል ሕጉ ለተከሳሹ መብት ዘብ ያቆማቸው መሠረታዊ የወንጀል ክርክር መግለጫዎች ናቸው፡፡ በእነዚህ ሂደቶች ያላላፈን በአንድ ወቅት ፖሊስ ሲጠይቀው ለፖሊስ የሰጠው ቃል ለጠፋ ምስክር፣ ለተንሻፈፈ ማስረጃ፣ ለጎደለ ምስክርነት ማሟያ የምናደርገው ከሆነ ከፍ ሲል የተገለፀው መሠረታዊ የወንጀል ክርክር ሂደቶችን አስፈላጊነት መካድ ይሆንብናል፡፡
ካሳ አልባ የፍትሕ ሥርዓቱ ተጎጂዎች
እንዲያው አያድርገውና በወንጀል ተጠርጥረው ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆብዎ አስቸጋሪውን የወንጀል ምርመራ ተቋቁመው ካለፉ በኋላ በዓቃቤ ሕግ ተከሰው የዋስትና መብትዎን ተከልክለው ክራሞትዎ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ሆነ እንበል፤ በሕግ ጥላ ሥር፡፡
የፍርድ ቤት ቀጠሮዎት በደረሰ ጊዜ እጅዎ በካቴና ተጠፍንጎ ወይም ከሌላ እስረኛ ጋር ተቆራኝቶ ጠመንጃ በወደሩ ፖሊሶች በአይነ ቁራኛ እየተጠበቁ ለወራት ወይም ለዓመታት ነጻነትዎ ተነፍጎ የፍርድ ሂደቱን ሲከታተሉና ሲሟገቱ ከባጁ በኋላ በመጨረሻ ጉዳይዎትን ይመለከት የነበረው ዳኛ የችሎቱን ጠረጴዛ በመዶሻው ግው! በማድረግ ‹‹ከተከሰሱበት ወንጀል በነፃ ተሰናብተዋል ቅንጣት ያህል ጥፋት የለብዎትም›› ብሎ ቢያሰናብትዎ ምን ይሰማዎታል???
እርግጥ ነው፣ ተሟግተው በማሸነፍዎና ንጹህነትዎን በማስመስከርዎ አልያም የእሥር ህይዎትዎ በማክተሙና ፀሐይቱን ያለ አንዳች ከልካይና ተቆጣጣሪ እንዳሻዎ ሊሞቋት በመብቃትዎ ደስታ እና እፎይታ እንደሚሰማዎ አያጠራጠርም፡፡
መግቢያ
የወንጀል ክስን በማስረጃ አስደግፎ በማረጋገጥ እና ተከሳሽን ወደ ፍርድ ቤት በማቅረብ ጥፋተኛ ማስደረግ በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ትልቅ ጥረትና ድካም የሚጠይቅ ተግባር ነው፡፡ አንድ ወንጀል ማህበረሰቡ ላይ ሲፈጸም ወንጀሉን የፈጸመን አካል ነቅሶ በማውጣት ለፍርድ በማቅረብ ማስቀጣት የመንግሥት ተቀዳሚ ተግባር ነው፡፡ አንድ መንግሥት የሕዝብን ሥልጣን ሲቀበል የማህበረሰቡን ሰላም መጠበቅ ከሕዝቡ የተጣለበት ግደታው ነው፡፡ ይህንን ሰላም ለመጠበቅ ደግሞ ወንጀል እንዳይፈፀም ይከላከላል፡፡ ከተፈፀመ በኋላ ፈፃሚውን ለሕግ ያቀርባል፣ ወንጀል ለመፈፀሙ ሊያሥረዱ የሚችሉ ማስረጃወችን አብሮ ያቀርባል፡፡
ቀዳሚ ምርመራም መንግሥት ወንጀል መፈፀሙን ለማሥረዳት የሚችሉ ማስረጃወችን የሚሰበስብበት አንዱ መንገድ ነው፡፡ ቀዳሚ ምርመራ ክስ ከመሰማቱ በፊት በፍርድ ቤት የሚደረግ የማስረጃ መስማት እና ለክስ መስማት የሚቀርበውን ጉዳይ የመለየት ሂደት ነው፡፡
የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓት በሦስተኛ መጽሐፉ ከአንቀፅ 80 እስከ 93 ድረስ ስለ ቀዳሚ ምርመራ የሚያትቱ ድንጋጌዎች አካትቶ ይገኛል፡፡ ይህ ጽሑፍ የሚያተኩረው በሃገራችን ያለውን የሕግ ማዕቀፍ ይዘት እና የተግባር አሠራር የሚመለከት ነው፡፡ በአተገባበር ደረጃ ግድፈት አለባቸው ተብለው በጸሐፊው እይታ የታዩ ደንጋጌዎች ላይ ያተኮረ ነው፡፡ እስከተቻለ ድረስ የሕጉን መንፈስ እና በተግባር ምን እየተሠራ እንደሆነ ለማሳየት ተሞክሯል፡፡
1. Introduction
Distinct from conventional crimes, “organized crime” involves the commission of series crimes by criminal groups. The offences range from the traditional piracy and slave trade to the present day cybercrime and nuclear smuggling. The Italian Mafia, the Chinese Triads, the Colombian drug cartels, the Japan Yakuza and the Nigerian Criminal Groupsare examples of organized criminal groups.
Organized criminal groups are booming dramatically throughout the world. Just looking at the known Mafias, there was an increase from 785 in 1990 to 8 000 in 1996. Besides, the escalation in figure, the problem gets worse, as organized crime causes massive damage compared to ordinary crimes. For instance the damage cause by organized crime in a year is estimated 13 to 19 billion $ USD for Australia, while, it reached 42.2 billion$ USD for Canada.
Noticing the problem, international as well as national initiatives are projected to combat organized crime. On top of other things, the fight against organized crime necessitates clear definition. This is crucial, as practitioners as well as academicians need to have a clear understanding of the concept in order to analyse and tackle the problem effectively.
This paper will discuss the concept of “organized crime” as defined under international and national laws. Moreover it will look at the structure, operation, aims and victims of organized crime. It also critically analyses the present definition of “organized crime”. Last but not least, based on the discussion and critics, it will suggest solutions on how to define “organized crime”.
1 Introduction
The attorney-client professional relationship is protected by law in every legal system. The protection conferred to professional privilege serves different purposes. From the human rights protection point of view, confidentiality of information obtained in the course of legal advice or legal proceedings promotes the right to a fair trial, the right to privacy and the right not to incriminate oneself. It protects citizens from arbitrary encroachment of their rights by investigatory authorities.
Depending on the legal systems adopted by various countries, the scope and the nature of the protections afforded to the attorney-client professional privilege and confidentiality of communication vary.
On the other hand, with the increase of organised and transnational crimes, such as terrorism and money laundering, there is a tendency to restrict the protection granted to the classic lawyer-client legal professional privilege.
Accordingly, the threats posed by money laundering and the financing of terrorism to peace, security, the well-being and economic development of the international community call upon the international community to revise the protection of the principle of legal professional privilege and confidentiality. Particularly, the danger posed by money laundering to the financial system integrity and the world economic development and its significant linkage with the financing of terrorism further justifies putting a limitation on the applicability of legal professional privilege and confidentiality. In this regard, the FATF Recommendations encourage countries in combating ML/TF, to take measures that require lawyers and other independent legal professionals to report suspicious transactions to the appropriate regulatory organs in certain fields of transactions. Further, the countries’ secrecy law should not be an obstacle to the effective implementation of the FATF Recommendations.
የዛሬው ጽሑፍ የሚያጠነጥነው በወንጀል ሕግ ዙሪያ ነው፡፡ የወንጀል ሕግና የኅብረተሰቡ የሞራል አስተሳሰብ የጠበቀ ቁርኝት አላቸው፡፡ በአብዛኛው በኅብረተሰቡ እንደ ኃጢያት ወይም ነውር የሚቆጠሩ ድርጊቶች በወንጀል ሕግም የሚያስጠይቁ ናቸው፡፡ አመንዝራነት፣ ስርቆት፣ ስድብ፣ ግብረሰዶም ወዘተ. ኃጢያት ወይም ነው ብቻ ሳይሆኑ ወንጀልም ተደርገው በወንጀል ሕጉ እንደሚያስቀጡ ተመልክቶ እናገኛለን፡፡ ይሁን እንጂ ኃጢያት ወይም ነውር የሆነ ድርጊት ሁሉ ግን ወንጀል ላይሆን ይችላል፡፡ ዝሙት አዳሪነት ለዓብነት ብንመለከት ድርጊቱ ኃጢያት ወይም ነውር መሆኑ ባያጠያይቅም፣ በወንጀል ሕጋችን በመርህ ደረጃ የወንጀል ኃላፊነት የማያስከትል ድርጊት ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
የወንጀልና የኃጢአት ግንኙነት ስፋት እንደ ኅብረተሰቡ የሞራል አስተሳሰብ የሚለያይ ስለሚሆን በሁሉም ዘንድ ተመሳሳይ መግባባት ላይኖር ይችላል፡፡ እ.ኤ.አ. በ1957 በእንግሊዝ ሕግ ግብረ ሰዶም ሊኖረው የሚገባውን ቦታ በተመለከተ በጊዜው የቀረበው ሪፖርት (The Wolfeden Report) ሕግ የኅብረተሰቡን የሞራል አስተሳሰብ የማስከበር ወሰኑን በተመለከተ አከራካሪ ጽንሰ ሐሳቦችን አንስቷል፡፡ በዘመናት የሕግና የሞራል ግንኙነት የሚታዩበት ሁኔታ እየሰፋ ቢመጣም፣ በጊዜው በሪፖርቱ ተነስተው ሙግት የተደረገባቸው ግራና ቀኝ አስተሳሰቦች አሁንም አከራካሪነታቸውን አልለቀቁም፡፡ በሪፖርቱ እንደተገለጸው የሕግ ዓላማ የሕዝብን ሥርዓትና መልካም ሥነ ምግባር በማስጠበቅ ዜጎቹን ከሚጎዳ ነገር፣ ከብልግና እንዲሁም ከጥቃት መከላከል መሆኑ ተሰምሮበታል፡፡ ሆኖም ‹‹ሕጉ ይህንን ዓላማውን በማስፈጸም ሰበብ በግለሰቦች ግላዊ ሕይወት ጣልቃ በመግባት ወንጀልና ኃጢአት አንድ እስኪሆኑ ድረስ በሞራል አስተሳሰብ ላይ አቋም መውሰድ የለበትም፤›› ይላል ሪፖርቱ፡፡ ይህን መሠረት በማድረግ ሪፖርት አቅራቢው በእንግሊዝ ሕግ ግብረ ሰዶም በአደባባይ ሲፈጸም እንጂ በፈቃድ በግል ሕይወት (In private) ሲፈጸም እንደዝሙት አዳሪነት ሁሉ ወንጀል ሊሆን አይገባም የሚል ሐሳብ አቅርበዋል፡፡
ሪፖርቱን በመቃወም ሕግ የኅብረተሰብን ሞራል ሊያስከብር የሚገባበትን ሁኔታ ሰር ፓትሪክ ዴቭሊን በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ እንደእርሳቸው አመለካከት፣ ኅብረተሰብ ሕግን እንደ መሣሪያ በመጠቀም የዜጎቹን ድርጊት መልካም ወይም ጎጂ በማለት የመፈረጅ ሥልጣን አለው፡፡ መንገደኛ ሰው (Reasonable man) ሥነ ምግባርን በተመለከተ የሚሰጠው አስተያየት ኅብረተሰቡን የሚወክልና ሕጉ ጥበቃ ሊሰጠው የሚገባ ስለመሆኑ ምሁሩ ይገልጻሉ፡፡ በዴቭሊን አስተሳሰብ
The issue of trafficking in persons from and within Ethiopia has become a critical issue of concern for the country. The level of concern is clearly reflected in the increased media coverage of the situation of victims of trafficking as well as the measures taken by the government to address the problem through legislative, policy and programmatic mechanisms. While the current attention to the issue is to be commended, there also appears to be some level of confusion as to what trafficking in persons is. The current brief article is an attempt to help clarify the problem.
Definition
The UN Protocol to Prevent, Suppress and Punish Trafficking in Person, Especially Women and Children that supplements the UN Convention against Transnational Organized Crime (2000), known as the Palermo Protocol, defines trafficking in human beings as: ‘the recruitment, transportation, transfer, harbouring or receipt of persons, by means of the threat or use of force or other forms of coercion, of abduction, of fraud, of deception, of the abuse of power or of position of vulnerability or of the giving or receiving of payments or benefits to achieve the consent of a person having control over another person, for the purpose of exploitation’. Where children are concerned, the Protocol stipulates that ‘recruitment, transportation, transfer, harbouring or receipt of a child for the purpose of exploitation shall be considered ‘trafficking in persons’ even if this does not involve any of the means set forth in the definition.’ Trafficking in persons consists of three essential components: 1st) Recruitment – by force or deception; 2nd) Transportation – within a country or across borders, legally or illegally; and, 3rd) Exploitation – traffickers financially benefit through the use or sale of the victim.
The complex phenomenon of trafficking is often confused with other forms of people movement, such as irregular migration and smuggling. As a result, people who have been trafficked are treated as criminals rather than victims. Migration is the movement of people from one place to another within a country, or from one country to another prompted by the need for work, a better life, the fear of persecution, work, the horrors of war or disaster, or just because they want to live somewhere else.
A study conducted by IOM and other institutions indicated that 76.7% of all Ethiopian migrant workers living in the Middle Eastern countries engaged in different sectors of employment are victims of trafficking. Other studies have indicated that 7.5% of all Ethiopian migrants who have left their country for employment and other purposes were between the ages of 13 – 17 years at the time of their migration. The Study also showed that 87.1% of these migrants were trafficked.The Ethiopian Embassy in South Africa estimated that approximately 45,000 to 50,000 Ethiopians live in South Africa. It is estimated that 95% or more of these Ethiopian arrivals enter South Africa through irregular means.
Seenaa adabbii yakka yoo ilaalle, adabbiin balleessaa adda addaa hordofuun kennamaa ture baay’ee suukaneessaa fi kaayyoo sirna haqaa yakka hammayyaa irraa kan fagaate ture. Adabbiin haala akkasiin kennamaa ture qajeeltoowwanii fi ulaagaalee seera yakka, mirga dhala namaa fi bulchiinsa sirna haqaa yakka kan hin hordofnee fi gonkumaa sirnaa fi qajeeltoo ittiin hogganamu kan hin qabne ture. Haata’u malee, guddina sirna seeraa adda addaa fi dagaagina gaaffii mirga dhala namaa wajjin qajeeltoowwan seera yakkaa fi adabbiin yakkaas guddachaa dhufaniiru.Seerotni adabbii yakkaas adeemsaan boca qabachaa fi qajeeltoowwan bu’uuraa ittiin hogganaman uummachaa deemuun yeroo ammaa kana adabbiin yakkaa haala kabaja mirga namummaa yakkamtootaa hin tuqneen, galma fi kaayyoo seera yakkaa fi bulchiinsa sirna haqaa yakka galmeessisuu danda’utti qophaa’ee fi diriiree jira, raawwiin isaa rakkoo haa qabaatuyyuu malee.
Bulchiinsa sirna haqaa yakka keessatti murtiin adabbii yakkaa fi tarkaanfileen biroo fudhataman akkaataa qajeeltoowwan seera yakkaa fi adabbiitiin hojiirra oolfamuu yoo batan bu’aan argamu haqa hawaasaa, miidhamtootaa fi sirreeffamtoota seeraa irratti rakkoo guddaa uuma. Adabbii fi tarkaanfileen biroo murtii balleessummaa hordofuun fudhataman hundumtuu kaayyoo seera yakkaa fi keessumaa kaayyoo adabbii yakkaa biyya tokkoo ilaalcha keessa galchuun kan hin raawwatamne yoo ta’e, bulchiinsi sirna haqaa yakkaa biyyattii galma gahuu hin danda’u. Kanaafuu, adabbiin yakkamtoota irratti murtaa’u gochaa yakka isaan raawwatan wajjin kan wal-madaaluu, walfakkina kan qabu, gama hundaan tilmaamamuu kan danda’uu fi qaamolee murtii kennan irratti itti gaafatamummaa kan hordofsiisu ta’uu qaba.
Adabbii fi tarkaanfiiwwan biroo dhimma yakkaa ilaalchisee goosota yakka irratti hunda’udhaan akkamitti murta’uu akka qaban seera yakka keenya jalatti yoo ka’amees seera irraa dabuun hogguu murta’an fi raawwataman ni mul’ata. Kanaaf tumaaleen seera yakka adabbii fi tarkaaniiwwan biroo ilaallatan gama kanaan maal akka fakkaatan, rakkoowwan seeraa fi hojimaata manneen murtii keessa jiran xiinxaluun, mariin gabbisuun kallattii fuulduraa kaa’uun barbaachisaa ta’ee mul’ata.
Akka waliigalaatti kaayyoon moojulii kanaa S/Y keessatti tumaalee adabbii fi tarkaanfiiwwan biroo ilaallatan hunda irratti hubannoo kennuu osoo hin ta’in, rakkoowwan yaada seeraa, akkaataa itti hiikaman fi raawwii tumaalee muraasa kanneeniin walqabatan fi baay’inaan mul’atan addaan baasuun kallattii furmaata kaa’uu dha. Leenjiin kun yeroo murtii adabbii fi tarkaanfiiwwan biroo kennamu dhimmoota akkamii irratti hundaa’uu akka qabuu fi rakkoolee hojii irratti mul’achaa jiran xiinxaluun furmaata (kallattii) gara fuulduraa maal ta’uu akka qabu agarsiisuun fooyya’iinsa sirna haqaa Naannoo keenyaatiif kan kaayyeffate dha.
Caasseffamni moojuulii kanaa boqonnaa sadiitti kan qoqqoodame yoo ta’u boqonnaan jalqabaa yaada waliigala adabbii fi tarkaanfiiwwan biroo kan ibsu ta’ee seenaa guddina adabbii fi qajeeltoowwan bu’uraa adabbii yakka yeroo har’aa kana bal’inaan argaman maal akka fakkaatan; akkasumas, kaayyoon adabbii qabu maalfaa akka ta’an ni ilaala.