ጸሐፊው በፍትሕ ሚንስቴር የልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ምክትል ዳይሬክተር ሲሆን በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪውን ከዲላ ዩንቨርስቲ፣ የሁለተኛ ዲግሪውን በንግድ ሕግ ከሀዋሳ ዩንቨርስቲ አግኝተዋል፡፡ በአሁኑ ሰአት በወንጀል ሕግና ፍትሕ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በሲቪል ሰርቪስ ዩንቨርስቲ በመማር ላይ ይገኛሉ፡፡ ለጸሐፊው ያለዎትን አስተያየት temamosisay@gmail.com ወይም በስልክ ቁጥር 0954872702 ላይ ማጋራት ይችላሉ፡፡