ጸሐፊዋ በሕግ ጉዳዮች የዘጠኝ ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸው ሲሆን በአሁን ሰዓት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዳኝነት እየሠሩ ይገኛሉ። ጸሐፊዋ ከጂማ ዩኒቨርሲቲ የመጀመርያ ዲግሪያቸውን በ2004 ዓ.ም ያገኙ ሲሆን አሁን 2ኛ ዲግሪያቸውን በኮንስትራክሽን ሕግ እያጠኑ ይገኛሉ።
ጸሐፊው ቀደም ሲል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለአምስት ዓመት ያህል በረዳት ዳኝነት የሠሩ ሲሆን አሁን በጠበቃነት እና በሕግ አማካሪነት እየሰሩ ይገኛሉ።
The blogger (LL B, MBA), is a Lawyer and Consultant, formerly District legal officer, Dashen Bank S.C, Bahir Dar, Ethiopia.
The blogger (LLB, LLM) is a former Public Prosecutor, Legal Drafter, and Legal Researcher.
The blogger is a law graduate from Addis Ababa University (2018). He also holds an LL.M. in human rights law from the University of Groningen (2020). For any comments, you can reach him at mengistumichael@gmail.com.
The blogger is a graduate of Bahir Dar University. He is currently serving as a Judge at Amhara Regional State. He is also an LLM and MPM candidate at Wollo University and Zemen Post Graduate Colleague. He can be reached at abene400@gmail.com
The blogger (LLB, LLM, Ph.D. Candidate) was one of the experts involved in the drafting of the New Federal Courts Proclamation. He can be reached at +251912758417
The blogger (LLB, LLM) is an assistant professor in law. Currently, He is working as a Consultant and Attorney at Law at the Federal and Afar Regional Governments.
ጸሐፊው በሕግ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በቢዝነስ ሕግ ትምህርት ደግሞ ሁለተኛ ዲግሪ ያለው ሲሆን በፌዴራል ማናቸውም ፍርድ ቤት ጠበቃ ነው። ጸሐፊውን በኢሜል አድራሻቸው mengistedawit@gmail.com ማግኘት ይችላሉ፡፡
ጸሐፊው በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ሲሆን ከ5 አመት በላይ በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች በሕግ ባለሙያነት እንዲሁም በኃላፊነት አገልግለዋል፡፡ ጸሐፊው አሁን ጠበቃና የሕግ አማካሪ ሲሆኑ በተጨማሪም በኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ላይ በየሳምንቱ አርብ ጠዋት የሚቀርብ "ሕጉ ምን ይላል" የተሰኘ ፕሮግራም እያሰናዱ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡